Page 1 of 1

ትግራይን እንደ ሄሮሻማ (Hiroshima) እና ናጋስኪ (Nagasaki) ያደረገው የወያኔ የጎሳ ክልል እና ህገ-ወጥ የዴደቢት ህገ-መንግስት። ትግራይ! የወያኔዎች እና የምዕራባዊያን ቤተ-ሙከ

Posted: 24 Mar 2024, 17:26
by Abere
ትግራይን እንደ ሄሮሻማ (Hiroshima) እና ናጋስኪ (Nagasaki) ያደረገው የወያኔ የጎሳ ክልል እና ህገ-ወጥ የዴደቢት ህገ-መንግስት። ትግራይ! የወያኔዎች እና የምዕራባዊያን ቤተ-ሙከራ..የጎሳ ኒዪክለር ቦንብ ገፈት ቀማሽ

ጥያቄው ትግራይ የወያኔ ባንዳ የጎሳ ኒዩክለር ቦንብ ገፈት ቀማሽ መሆኗ ሳይሆን በድጋሜ በዚህ የዘገምተኞች የጎሳ ኒዪክሌር ቦንብ ተሸካሚ የወያኔ ዛር አሁንም እየገዘፈባቸው መሆኑ ነው።


Re: ትግራይን እንደ ሄሮሻማ (Hiroshima) እና ናጋስኪ (Nagasaki) ያደረገው የወያኔ የጎሳ ክልል እና ህገ-ወጥ የዴደቢት ህገ-መንግስት። ትግራይ! የወያኔዎች እና የምዕራባዊያን ቤ

Posted: 24 Mar 2024, 17:33
by Axumezana
ግብፅ፥ በስተጀርባ፥ ነድፋ፥
ኢሳያስ፥ ትግራይን፥ እንዲያጠፋ
ወያነ፥ ተፈጭቶ፥ በወንፊት፥ እንዲነፋ፥
አብይ፥ እውነት፥ ነው፥ ግፋ፥
27 አመት፥ ያጨለመ፥ይጥፋ
ታማኝ፥በአብይ፥እግር፥ ተደፋ፥

ወልቃይት፥ ጠገዴ፥ ኬኛ፥
ትግረዋይን፥ አጥፍተህ፥ለኛ፥

ትግራይን፥ ቦጫጭቀህ፥
አንዱን፥ ለኢሳያስ፥ ሰጥተህ፥

ቀሪውን፥ ፌደራል፥ ይግዛ፥
ትግረዋይ፥ ተገንዞ፥ በቃሬዛ፥
ቢያንስ፥መቶ፥ አመት፥ እንዲገዛ፥

የትግራይ፥ ጠላቶች፥ ያልገባቸው፥
እየሱስ፥ ክርስቶስ፥ እንደሚያያቸው፥
እቅዳቸውን፥ እንደሚያፈርስባቸው

ይኸ፥ ሁሉ፥ እቅድ፥ ውሃ፥በልቶት፥
እየሱስ፥TDFን፥ ልኮ፥ትግረዋይን፥ ታድጎት፥

ጠላቶቹ፥ ሁሉ፥ ተበጣበጡ፥
ግራ፥ ገባቸው፥ ውል፥ አጡ፥




viewtopic.php?f=2&t=336064

Re: ትግራይን እንደ ሄሮሻማ (Hiroshima) እና ናጋስኪ (Nagasaki) ያደረገው የወያኔ የጎሳ ክልል እና ህገ-ወጥ የዴደቢት ህገ-መንግስት። ትግራይ! የወያኔዎች እና የምዕራባዊያን ቤ

Posted: 24 Mar 2024, 17:43
by Abere
በእሳት ቃጠሎ አደጋ ጊዜ ከሁሉም የቤት እንሰሳት ውስጥ ከአደጋው ማስመለጥ የማይቻለው አስቸጋሪው እንሰሳ በግ ነው። ምክንያቱም በግ በመንጋ የሚያስብ ሞኝ ፍጥረት ስለሆነ። መቶ በግ አስወጠትህ አንድ በግ ቀርቶ ባኣ ባአ ካለ መቶው በግ በሙሉ ዘሎ ገብቶ በሳት ይቃጠላል።

የትግራይ ክፍለ ሀገር ህዝብ በወያኔነት ተጀንጅኖ እንደ በግ በመንጋ በመነዳቱ ውጤቱ እጅግ ዘግናኝ ሆነ በመጨረሻ። እምበር ተገዳላይ ያለ ዘገምተኛ ባንዳ ወያኔ ተከትሎ በጦርነት እሳት ተለበለበ። የትግራይ ህዝብ መንቃት አለበት። የወያኔ መንጋ በግ ከመሆን መጠንቀቅ አለበት።

Axumezana wrote:
24 Mar 2024, 17:33
viewtopic.php?f=2&t=336064