Page 1 of 1

Re: አማን በአዲስ አበባ የባለ ስልጣናቱ አውቶብስ ላይ ቦንብ ጣለ። የሰራተኞች በደል ይቁም አለ።

Posted: 22 Mar 2024, 08:51
by Union
የአገዛዙ ሹማምንቶች ምን ሊደርስብን ነው ብለው በፍርሀት ቆፈን ውስጥ ገብተዋል

Re: አማን በአዲስ አበባ የባለ ስልጣናቱ አውቶብስ ላይ ቦንብ ጣለ። የሰራተኞች በደል ይቁም አለ።

Posted: 22 Mar 2024, 08:57
by kebena05
እረ ትግራዋይ በላይ

ምንጩን አንድ በለን እንጂ....

በታ?
ቀን?
የተጎዱት ብዛት
አደረገ የተባለው ድርጅት አምኗል ወይ?

union wrote:
22 Mar 2024, 08:05
አንድ በልልኝ