<<<< ትግራዋይ ሆነክ መፈጠርክን የሚያስጠላ ወያኔ በትግራይ አባቶች ላይ እያደረሰ ያለው ሰቅጣጭ በደልና ግፍ >>>>>
Posted: 04 Mar 2024, 19:47
አባትዬው በዕድሜ የገፉ አዛውንት እና አይነ ስውር ናቸው። በግዳጅ ለውክልና ጦርነት ከተወሰዱ አራቱ ልጆቻቸው ውስጥ ሶስቱ በጦርነቱ ሞተዋል። ከልጆቻቸው አንዱ ከመሞቱ በፊት ለእርሻ ልማት ጥቅም የሚውል ሃያ አምስት ሺ ብር ከሕወሃት ባንክ ተበድሮ ስለነበር ዛሬ የሕወሃት ካድሬዎች ብሩን አባትዬው ካላመጡ እርምጃ እንደሚወስዱባቸው፣ አልያም መሬታቸውን እንደሚነጥቁዋቸው ዛቻ የተሞላበት ማስፈራሪያ እየሰነዘሩባቸው እንደሆነ አባትዬው ተናገሩ። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ