Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4594
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

ፒያሳ ሙሉ በሙሉ ሊፈርስ ነው

Post by Abaymado » 03 Mar 2024, 20:55

ፒያሳ ከ ጊዮርጊስ አንስቶ ሀገርፍክርን አጠቃሎ ሊፈርስ አንደሆነ ተገልትሷል:: የ 3 ወር ግዜ ተስትቷቸዋል ተብሏል::
በፒያሳ ያለው ዋና ነዋሪ የትግሬ ወርቅ በት እና የጉራጌ ስጋ በት ነው::
abere ምን ትላለህ?