ከእነዚህ የኢትዮጵያ የቅርብ ታሪኮች ወይም የታሪክ ገድሎች የትኛዉ የበለጠ ኣሳማኝ ነዉ?
የ1896 እ ኣ አ የአድዋ ድል
የ1963 እ ኣ አ የኣፍሪካ ኣንድነት ድርጅት ምስረታ ጉልህ ተሳትፎ
የ1991 እ ኣ አ ቻርተር
እስቲ ኣንድ በኣንድ በድምጽ ብልጫ እንገምት። ለሶስቱም ጥያቄዎች ድምጽ መስጠት ኣንድ በኣንድ ቀጥለዉ ይመጣሉ።
Re: ስለ ቅርብ የኢትዮጵያ ታሪክ ወይም የታሪክ ገድሎች ጥያቄዎች
ዝም ብዬ ሳስብ እና ሳሰላስል የአድዋ ድል እና የኣፍሪካ ኣንድነት ድርጅት ምስረታ የኢትዮጵያ ሚና በኢትዮጵያ፣ በኣፍርካ፣ እና በአለምኣቀፍ ደረጃ ጉልህነት የቻርተሩን ጉባዔ የምያሳንስ ይመስለኛል።
እኔ የጉባዔዉ ግዜ ያለ አቅሜ ዱላ ፈላጊ ነበርኩኝ። ጉባዔዉን በቲቪ ኣልተከታተልኩትም። በሬድዮ ኣልሰማሁትም።
ቻርተሩ መፈረሙ ነዉ ወደ ሰላማዊ ትግል የመለሰኝ።
ስለዚህ የእኔ ስለቻርተሩ ማሰላሰል ሚዛናዊነት የጎደለዉ ሊሆን ይችላል።
ታሪኩ እንዴት ነዉ በጥልቀቱ የሚጻፈዉ?
እኔ የጉባዔዉ ግዜ ያለ አቅሜ ዱላ ፈላጊ ነበርኩኝ። ጉባዔዉን በቲቪ ኣልተከታተልኩትም። በሬድዮ ኣልሰማሁትም።
ቻርተሩ መፈረሙ ነዉ ወደ ሰላማዊ ትግል የመለሰኝ።
ስለዚህ የእኔ ስለቻርተሩ ማሰላሰል ሚዛናዊነት የጎደለዉ ሊሆን ይችላል።
ታሪኩ እንዴት ነዉ በጥልቀቱ የሚጻፈዉ?