Breaking: ሆደ ሰፊው የብልፅግና መንግስት ገበሬው እንዲያርስ በማሰብ ባሕር ዳርን ለቅቄ ወጣሁ እያለን ነው
Posted: 01 Mar 2024, 09:14
በትግራይ ጦርነትም ገበሬው እንዲያርስ በማሰብ ብዬ ነው መቀሌን ለቅቄ የወጣሁ ብሎን ነበር:: የተማረኩት 12000 የኢትዮጵያ ወታደሮችስ ሲባል ፍቶሾፕ ነው ተብለን ነበር::
Stay tuned for the latest news .................
Stay tuned for the latest news .................