Page 1 of 1

ሸኔ ሰሞኑን መንገድ ዘጋች የተባለበት ሁኔታ ምክንያቱ ይሄዉ!

Posted: 31 Jan 2024, 17:53
by DefendTheTruth
አንዳንድ የገዢዉ ፓርቲ አባላት፣ ስገመገሙ፣ ሄዶ ሌላዉን ካርዳቸዉን ይመዛሉ።

በሁለት ማንኪያ መብላት ያማራቸዉ፣ የራሱ የገዢዉ ፓርቲ ሸራቢዎች ስራ ነዉ። ይጋለጣሉ። የሰዉ ደም እጃቸዉ ላይ አለ ና!