Page 1 of 1

"ፋሺስት የሆነ የኦሮማራ ግልባጭ ለመስራት መሞከር ነውር ነው"

Posted: 30 Jan 2024, 08:20
by sarcasm
"ፋሺስት የሆነ የኦሮማራ ግልባጭ ለመስራት መሞከር ነውር ነው"


አቢይን እንዴት በሰሜንን የማዳከም አጀንዳ የከሰሳል? አቢሲንያዎች ትግራይ አማራና ኤርትራ እኮ ናቸው ባለፈው 3 ዓመት በምርጫ የተጋደሉት፤ አቢይ ያደረገው በስሩ የነበረው በሙሉ Ethiopian resources በጦርነቱ አዋለው። በዛ ደግሞ ስልጣኑን አጸናበት።