Page 1 of 1

በቀበሌ ደረጀ የሰራህን ማሳያት ሳትችል፣ ለወረደ እጩ አርጉኝ ብለህ መንጠራራት አትችልም።

Posted: 25 Jan 2024, 08:34
by DefendTheTruth
ነገሩን ትንሽ ዝቅ ከአደረግነዉ፣ አንዳንዱ ለቤተሰቤ ምን አድርጌያለሁ ሳይል፣ የቀበሌ ተጠሪ መሆን ያምረዋል።

ይህ የምያሳየዉ በቤትህ የአደርስከዉ ወድቀት ወይም ደግሞ ለደረሰዉ ዉድቀት መብቴ ማምጣት ሳትችል፣ ዉድቀቱን ለሌላዉም ቦታ ላዳርስ ማለት ነዉ። ተስፋፊ በሽታን ወደ ማሱ ለድርስ እንደማለት ይቆጠራል።

አርፈህ ቁጭ በል!

Re: በቀበሌ ደረጀ የሰራህን ማሳያት ሳትችል፣ ለወረደ እጩ አርጉኝ ብለህ መንጠራራት አትችልም።

Posted: 25 Jan 2024, 15:22
by DefendTheTruth