Re: THE SOMALILAND REPUBLIC IS A FACT, NOT A FICTION!
ሊበሏት ያሰቧትን አሞራ ጅግራ ናት ይሏታል።




Re: THE SOMALILAND REPUBLIC IS A FACT, NOT A FICTION!
ፊያሜታ፣
ሱማሌላንድ ነጻ አገር በመሆን ከኤርትራ ጋር እኩል እድሜ አላት፣ በሰው ብዛት ኤርትራን ትበልጣለች ፤ የባህር ወደቧ ከኤርትርራ ወደቦች ሺግዜ የተሻለ ነው ። ሁሉሉም በላይ እንደ ኤርትራ ድብቅ የኢትዮጵያ ጠላት አይደለችም ። እመነኝ በኢትዮጵያና ኤርትራ መሃል ያለው ድልድይ እየፈረሰ እየተደምሰሰ ነው። አሁን ያንተ ድስት እያረረ ስለሆነ ከኢትዮጵያ ምድጃ ውጣ! በቃ 30 አመት አለፈ ! ኢትዮጵያን 30 አመት ተዋጋህ፣ 30 አመት ተሳደብክ። መቼ ነው ኢትዮጵያን የምትለቁት??????????
Re: THE SOMALILAND REPUBLIC IS A FACT, NOT A FICTION!
Galla people politics is not for you. 

Re: THE SOMALILAND REPUBLIC IS A FACT, NOT A FICTION!
SILTI AND WELENE ARE A REPUBLIC NOT A FICTION'
Somalia supports Islamic State of Silti, Welene and Kabena indepdence from gurage
Somalia supports Islamic State of Silti, Welene and Kabena indepdence from gurage
Re: THE SOMALILAND REPUBLIC IS A FACT, NOT A FICTION!
Abiy Ahmed saved us a lot of Money , to freely get global attention.
We used to hire dozens of con artists for this job .
We used to hire dozens of con artists for this job .
Re: THE SOMALILAND REPUBLIC IS A FACT, NOT A FICTION!
What about the open-air prison, which you call the fifth kilil of Ethiopia, where you're from? You feel embarrassed talking about it, I guess.
Stop pretending to be from the breakaway region of Somalia. You know perfectly well that you're from the fifth kilil of Ethiopia. Why do you shy away from talking about what's going on in your kilil in Ethiopia, known as the open-air prison of Ethiopia?
Somaliland is none of your business. It's part of Somalia, while you're part of Ethiopia, bowing to fuc.king Ethiopians and sucking their dicks.
You're simply an issak fuc.ker but have nothing to do with Somaliland.
Remember, when the same Galla that you're prostituting yourself to today were mass slaughtering your Issak people and grabbing their land in Gaashaamo, in the Somali kilil a few years ago!
Stick with your open-air prison. You Issak fuc.kers are obsessed with tribalism/clannism and you believe in it more than you believe in God, as its your religion.
Re: THE SOMALILAND REPUBLIC IS A FACT, NOT A FICTION!
Where are you from ? Feel free to claim any where in Somalia that you think is more developed , then let's compare your place and the " open air prison" you can even pick any sector you want, infrastructure, education , health , energy, finance etc. If this "open air prison" is better than your place. Then you you have a big problem to solve.Somaliman wrote: ↑24 Jan 2024, 07:43What about the open-air prison, which you call the fifth kilil of Ethiopia, where you're from? You feel embarrassed talking about it, I guess.
Stop pretending to be from the breakaway region of Somalia. You know perfectly well that you're from the fifth kilil of Ethiopia. Why do you shy away from talking about what's going on in your kilil in Ethiopia, known as the open-air prison of Ethiopia?
Somaliland is none of your business. It's part of Somalia, while you're part of Ethiopia, bowing to fuc.king Ethiopians and sucking their dicks.
You're simply an issak fuc.ker but have nothing to do with Somaliland.
Remember, when the same Galla that you're prostituting yourself to today were mass slaughtering your Issak people and grabbing their land in Gaashaamo, in the Somali kilil a few years ago!
Stick with your open-air prison. You Issak fuc.kers are obsessed with tribalism/clannism and you believe in it more than you believe in God, as its your religion.
Re: THE SOMALILAND REPUBLIC IS A FACT, NOT A FICTION!
ልዩነቱ ፣ ኤርትራ በወያኔ-መራሹ የኢትዮጵያ መንግስት ግንባሯን ተስማ ፣ ተባርካና ተቀብታ የተሸኘች ሃገር ናት። ሶማሌላንድ ግን ነፃነቷን እራሷ ያወጀች የሶማሌ ግዛት ናት።
ትላንትና በኤርትራ መገንጠል የሚቆጩ የነበሩ ኢትዮጵያውያን ፣ ለምን ዛሬ በሶማሌዎች ጫማ መግባት ተሳናቸው?
ትላንትና በኤርትራ መገንጠል የሚቆጩ የነበሩ ኢትዮጵያውያን ፣ ለምን ዛሬ በሶማሌዎች ጫማ መግባት ተሳናቸው?
Horus wrote: ↑24 Jan 2024, 02:55ፊያሜታ፣
ሱማሌላንድ ነጻ አገር በመሆን ከኤርትራ ጋር እኩል እድሜ አላት፣ በሰው ብዛት ኤርትራን ትበልጣለች ፤ የባህር ወደቧ ከኤርትርራ ወደቦች ሺግዜ የተሻለ ነው ። ሁሉሉም በላይ እንደ ኤርትራ ድብቅ የኢትዮጵያ ጠላት አይደለችም ። እመነኝ በኢትዮጵያና ኤርትራ መሃል ያለው ድልድይ እየፈረሰ እየተደምሰሰ ነው። አሁን ያንተ ድስት እያረረ ስለሆነ ከኢትዮጵያ ምድጃ ውጣ! በቃ 30 አመት አለፈ ! ኢትዮጵያን 30 አመት ተዋጋህ፣ 30 አመት ተሳደብክ። መቼ ነው ኢትዮጵያን የምትለቁት??????????
-
- Senior Member
- Posts: 12077
- Joined: 15 May 2013, 23:18
- Location: Islam, commercial, maritime and free
Re: THE SOMALILAND REPUBLIC IS A FACT, NOT A FICTION!
Gurage raw meat eater stop [ deleted ] qoola.
Re: THE SOMALILAND REPUBLIC IS A FACT, NOT A FICTION!
It is not a nuclear physics, Somaliland spent a much longer years being sovereign and independent than being part of Somalia. Indeed, her independency brought her immense progress and modernization. In fact, Somaliland is the only country that has been a model for success and development in the HoA. Only real stupid asks Somaliland to abandon civilization and go back to Savagery of Al Shabab Somalia. Somaliland is a model for success of independence, not a sorry state of being an independent. Only those with a mentality of never again for independence would check off the box for unity, but not one like Somaliland. Forget also NGOs of AU, IGAD, UN, etc. neither of them are Somalilanders. Do not blame also Ethiopia for this, Somaliland earned it after 33 years of staying independent. Hope she will not also join the noisy lazy Arab league, either as a member or an observer. Remains civilized.
Re: THE SOMALILAND REPUBLIC IS A FACT, NOT A FICTION!
Somaliland is none of my business. የራስ እርር ብሎ የሰው ማከክ ነው!
Abere wrote: ↑24 Jan 2024, 11:00It is not a nuclear physics, Somaliland spent a much longer years being sovereign and independent than being part of Somalia. Indeed, her independency brought her immense progress and modernization. In fact, Somaliland is the only country that has been a model for success and development in the HoA. Only real stupid asks Somaliland to abandon civilization and go back to Savagery of Al Shabab Somalia. Somaliland is a model for success of independence, not a sorry state of being an independent. Only those with a mentality of never again for independence would check off the box for unity, but not one like Somaliland. Forget also NGOs of AU, IGAD, UN, etc. neither of them are Somalilanders. Do not blame also Ethiopia for this, Somaliland earned it after 33 years of staying independent. Hope she will not also join the noisy lazy Arab league, either as a member or an observer. Remains civilized.
Re: THE SOMALILAND REPUBLIC IS A FACT, NOT A FICTION!
____ የውይይት ርዕስ ሁኖ ስለመጣ እንጅ የሶማሊላንድ ጉዳይ 1ኛ ደረጃ የእራሳቸው የሶማሊላንድ ጉዳይ ነው። ኢትዮጵያ፤ግብጽ፤ ሶማልያ፤ ኤርትራ፤ ጅቡቲ፥ ሱዳን ወዘተ ጭምር የሚያገባቸው አይመስለኝም።ሶማሊላንድ ደግሞ በንግድ እና በኢኮኖሚ ከኢትዮጵያ ጋር እሰራለሁ ካለች ይህም የእርሷምርጫ ነው። ዳሩ ግን ግብፅ ወይም ሌሎች በቅናት ይሁን በተንኳል ከተነሳሱ ኢትዮጵያ በዚህ ልተሸማቀቅ አይገባትም።
_____አሁን ኢትዮጵያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ስላለች ምንም ማድረግ የለብንም እጃችንን አጣጥፈን መቀመጥ አለብን የሚለውንም አልቀበልም። ህይወት ይቀጥላል ምንም ይሁን ምን። ግፍ እና ስቃዩን እየታገልን በሌላ በኩል ደግሞ አሳቻ ጊዜ ተጠቅመው የኢትዮጵያን ህልውና የሚፈታተኑትን መቃወም ትክክል ነው ባይ ነኝ።
Selam/ wrote: ↑24 Jan 2024, 13:00
Somaliland is none of my business. የራስ እርር ብሎ የሰው ማከክ ነው!
Abere wrote: ↑24 Jan 2024, 11:00It is not a nuclear physics, Somaliland spent a much longer years being sovereign and independent than being part of Somalia. Indeed, her independency brought her immense progress and modernization. In fact, Somaliland is the only country that has been a model for success and development in the HoA. Only real stupid asks Somaliland to abandon civilization and go back to Savagery of Al Shabab Somalia. Somaliland is a model for success of independence, not a sorry state of being an independent. Only those with a mentality of never again for independence would check off the box for unity, but not one like Somaliland. Forget also NGOs of AU, IGAD, UN, etc. neither of them are Somalilanders. Do not blame also Ethiopia for this, Somaliland earned it after 33 years of staying independent. Hope she will not also join the noisy lazy Arab league, either as a member or an observer. Remains civilized.
Re: THE SOMALILAND REPUBLIC IS A FACT, NOT A FICTION!
ኢትዮጵያ በየዘመኑ ተነስተው ከሚወድቁ ገዥዎችና መንግስታት በላይ ነች! ኢትዮጵያን የሚነካ ነገር ሁሉ ይነካኛል፣ ያገባኛል። ኢትዮጵያን ወደብ አልባ አድርገው የከበቧት ጠላቶቿ ሁሉ ወደብን እንደ ካርድ በመጠቀም ያሻቸውን እያስከፈሉ፣ ሲያሻቸው እያስፈራሩ በታላቁ ሕዝብና አገር ላይ የበላይነት ሊጫወቱ ከቶም አይገባም። ኢትዮጵያ የተጠየቀችውን እስከ ከፈለች ድረስ ወደብ እናከራያታለን፤ ነገር ግን የባህር ኃይል የሚባል ነገር መገንባት አትችልም፣ አንፈቅድላትም የሚሉትን ያፍሪካ ቀንድ ጉንዳኖችን በዝምታ ማለፍ የኢትዮጵያዊነት ባህሪም አሞትም አይደለም ። ጸረ ኦሮሙማነት ወዲህ ኢትዮጵያዊ አርበኘት ወዲያ ስለሆኑ ! የኦርሙማን ፋሺዝም እያፈረሰን የኢትዮጵያን ጥቅም የማስጠበቅ ብሄራዊ ግዴታችን ነው ።
Re: THE SOMALILAND REPUBLIC IS A FACT, NOT A FICTION!
Can somebody go back and dig a little in the history books?
If I remember correct, I believe it was Dr. Abdul-Mejid Hussain who was asked about it when he was looting in the Woyane government. He specifically talk about Somalialand because he was asked about the Somalialand's request for federation with Ethiopia. He said now is not the time. This is some 30 years back
If I remember correct, I believe it was Dr. Abdul-Mejid Hussain who was asked about it when he was looting in the Woyane government. He specifically talk about Somalialand because he was asked about the Somalialand's request for federation with Ethiopia. He said now is not the time. This is some 30 years back
Re: THE SOMALILAND REPUBLIC IS A FACT, NOT A FICTION!
አበረ
አማራ የሚባለውን ማንነት ለማጥፋት ቀንና ለሊት የሚሮጠው እኮ ዓብይ እንጂ ግብፅ አይደለችም። ዛሬ ህዝባችን ከእሱ የከፋ ሌላ ጠላት የለውምና የሃገር ሉአላዊነት በሚባል ማደናገሪያ ማንም ሊታለል አይገባም።
ሰው በሃገሩ መኖር እንዳይችል እየተሰደደ ፣ ግብፅ ዝታብናለች እና ክብራችን እንዳይደፈር ፣ በሶሻል ሜዲያ ላይ መወጠርና አካኪ ዘራፍ ማለት አለብን የሚባለው ነገር ለእኔ ቀልድ ነው። አይደለም መዛት፣ ለምን ከሶማሌ ጋር ተደርባ ሶማሎላንድን አትወጋም። ፒፒ ጥጋብ ነፍቶት ድንበር ዘሎ ጦርነቱን ከተቀላቀለ ፣ ይበልህ ነው የምለው።
አንተ ከዚህ ከሞቀ ቤትህ ንቅንቅ እንደማትልና ዓብይ ለመሳሪያ መግዢያ መዋጮ ገንዘብ አምጣ ቢልህ እንደማትሰጠው እገምታለሁ። ታዲያ በመፈናቀል ፣ በመገደልና በኑሮ ውድነት የሚፈጋው ድሃ የኢትዮጵያ ህዝብ የባሰ እሳት ውስጥ እንዲገባ ለምንድነው የምትፈልገው? ይኸን ካልኩኝ በኋላ ፣ ፈሪው ፒፒ ፣ አይደለም ግብፅን ኤርትራን እንኳን መውጋት እንደማይፈልግ እርግጠኛ ነኝ። ቢፈልግም አይችልም።
አማራ የሚባለውን ማንነት ለማጥፋት ቀንና ለሊት የሚሮጠው እኮ ዓብይ እንጂ ግብፅ አይደለችም። ዛሬ ህዝባችን ከእሱ የከፋ ሌላ ጠላት የለውምና የሃገር ሉአላዊነት በሚባል ማደናገሪያ ማንም ሊታለል አይገባም።
ሰው በሃገሩ መኖር እንዳይችል እየተሰደደ ፣ ግብፅ ዝታብናለች እና ክብራችን እንዳይደፈር ፣ በሶሻል ሜዲያ ላይ መወጠርና አካኪ ዘራፍ ማለት አለብን የሚባለው ነገር ለእኔ ቀልድ ነው። አይደለም መዛት፣ ለምን ከሶማሌ ጋር ተደርባ ሶማሎላንድን አትወጋም። ፒፒ ጥጋብ ነፍቶት ድንበር ዘሎ ጦርነቱን ከተቀላቀለ ፣ ይበልህ ነው የምለው።
አንተ ከዚህ ከሞቀ ቤትህ ንቅንቅ እንደማትልና ዓብይ ለመሳሪያ መግዢያ መዋጮ ገንዘብ አምጣ ቢልህ እንደማትሰጠው እገምታለሁ። ታዲያ በመፈናቀል ፣ በመገደልና በኑሮ ውድነት የሚፈጋው ድሃ የኢትዮጵያ ህዝብ የባሰ እሳት ውስጥ እንዲገባ ለምንድነው የምትፈልገው? ይኸን ካልኩኝ በኋላ ፣ ፈሪው ፒፒ ፣ አይደለም ግብፅን ኤርትራን እንኳን መውጋት እንደማይፈልግ እርግጠኛ ነኝ። ቢፈልግም አይችልም።
Abere wrote: ↑24 Jan 2024, 13:41
____ የውይይት ርዕስ ሁኖ ስለመጣ እንጅ የሶማሊላንድ ጉዳይ 1ኛ ደረጃ የእራሳቸው የሶማሊላንድ ጉዳይ ነው። ኢትዮጵያ፤ግብጽ፤ ሶማልያ፤ ኤርትራ፤ ጅቡቲ፥ ሱዳን ወዘተ ጭምር የሚያገባቸው አይመስለኝም።ሶማሊላንድ ደግሞ በንግድ እና በኢኮኖሚ ከኢትዮጵያ ጋር እሰራለሁ ካለች ይህም የእርሷምርጫ ነው። ዳሩ ግን ግብፅ ወይም ሌሎች በቅናት ይሁን በተንኳል ከተነሳሱ ኢትዮጵያ በዚህ ልተሸማቀቅ አይገባትም።
_____አሁን ኢትዮጵያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ስላለች ምንም ማድረግ የለብንም እጃችንን አጣጥፈን መቀመጥ አለብን የሚለውንም አልቀበልም። ህይወት ይቀጥላል ምንም ይሁን ምን። ግፍ እና ስቃዩን እየታገልን በሌላ በኩል ደግሞ አሳቻ ጊዜ ተጠቅመው የኢትዮጵያን ህልውና የሚፈታተኑትን መቃወም ትክክል ነው ባይ ነኝ።
Selam/ wrote: ↑24 Jan 2024, 13:00
Somaliland is none of my business. የራስ እርር ብሎ የሰው ማከክ ነው!
Abere wrote: ↑24 Jan 2024, 11:00It is not a nuclear physics, Somaliland spent a much longer years being sovereign and independent than being part of Somalia. Indeed, her independency brought her immense progress and modernization. In fact, Somaliland is the only country that has been a model for success and development in the HoA. Only real stupid asks Somaliland to abandon civilization and go back to Savagery of Al Shabab Somalia. Somaliland is a model for success of independence, not a sorry state of being an independent. Only those with a mentality of never again for independence would check off the box for unity, but not one like Somaliland. Forget also NGOs of AU, IGAD, UN, etc. neither of them are Somalilanders. Do not blame also Ethiopia for this, Somaliland earned it after 33 years of staying independent. Hope she will not also join the noisy lazy Arab league, either as a member or an observer. Remains civilized.
Re: THE SOMALILAND REPUBLIC IS A FACT, NOT A FICTION!
How is it beneficial for Ethiopia to establish a naval base hundres of kilometers away from its border? Is it even feasible to have one for economically poor country that can't feed its population. What is the benefit of stationing 300 personnel in the sea that are ill equipped. What would be their goal?
Horus wrote: ↑24 Jan 2024, 14:37ኢትዮጵያ በየዘመኑ ተነስተው ከሚወድቁ ገዥዎችና መንግስታት በላይ ነች! ኢትዮጵያን የሚነካ ነገር ሁሉ ይነካኛል፣ ያገባኛል። ኢትዮጵያን ወደብ አልባ አድርገው የከበቧት ጠላቶቿ ሁሉ ወደብን እንደ ካርድ በመጠቀም ያሻቸውን እያስከፈሉ፣ ሲያሻቸው እያስፈራሩ በታላቁ ሕዝብና አገር ላይ የበላይነት ሊጫወቱ ከቶም አይገባም። ኢትዮጵያ የተጠየቀችውን እስከ ከፈለች ድረስ ወደብ እናከራያታለን፤ ነገር ግን የባህር ኃይል የሚባል ነገር መገንባት አትችልም፣ አንፈቅድላትም የሚሉትን ያፍሪካ ቀንድ ጉንዳኖችን በዝምታ ማለፍ የኢትዮጵያዊነት ባህሪም አሞትም አይደለም ። ጸረ ኦሮሙማነት ወዲህ ኢትዮጵያዊ አርበኘት ወዲያ ስለሆኑ ! የኦርሙማን ፋሺዝም እያፈረሰን የኢትዮጵያን ጥቅም የማስጠበቅ ብሄራዊ ግዴታችን ነው ።
Re: THE SOMALILAND REPUBLIC IS A FACT, NOT A FICTION!
ዶሮ ብታልም ያው ጥሬዋን ነው አሉ!Educator wrote: ↑24 Jan 2024, 20:43How is it beneficial for Ethiopia to establish a naval base hundres of kilometers away from its border? Is it even feasible to have one for economically poor country that can't feed its population. What is the benefit of stationing 300 personnel in the sea that are ill equipped. What would be their goal?
Horus wrote: ↑24 Jan 2024, 14:37ኢትዮጵያ በየዘመኑ ተነስተው ከሚወድቁ ገዥዎችና መንግስታት በላይ ነች! ኢትዮጵያን የሚነካ ነገር ሁሉ ይነካኛል፣ ያገባኛል። ኢትዮጵያን ወደብ አልባ አድርገው የከበቧት ጠላቶቿ ሁሉ ወደብን እንደ ካርድ በመጠቀም ያሻቸውን እያስከፈሉ፣ ሲያሻቸው እያስፈራሩ በታላቁ ሕዝብና አገር ላይ የበላይነት ሊጫወቱ ከቶም አይገባም። ኢትዮጵያ የተጠየቀችውን እስከ ከፈለች ድረስ ወደብ እናከራያታለን፤ ነገር ግን የባህር ኃይል የሚባል ነገር መገንባት አትችልም፣ አንፈቅድላትም የሚሉትን ያፍሪካ ቀንድ ጉንዳኖችን በዝምታ ማለፍ የኢትዮጵያዊነት ባህሪም አሞትም አይደለም ። ጸረ ኦሮሙማነት ወዲህ ኢትዮጵያዊ አርበኘት ወዲያ ስለሆኑ ! የኦርሙማን ፋሺዝም እያፈረሰን የኢትዮጵያን ጥቅም የማስጠበቅ ብሄራዊ ግዴታችን ነው ።
In our life time, Ethiopia will be a nation of 250 million people and she needs to be, she must be a maritime nation. If this idea is put for national vote, it will pass with 90% approval. It is the fundamental need of the Ethiopian nation!
Re: THE SOMALILAND REPUBLIC IS A FACT, NOT A FICTION!
But how can Ethiopia by a martime nation when when it was always landlocked minus the small period of time it annexed Eritrea ,it never had a sea outlet through out its history