የወያኔ 60 ቀናት ስብሰባ ሞንጀሪኖ 50ኪሎ የእርዳታ ስንዴ ሰርቃለች በማለት ተተናቀቀ።
Posted: 21 Jan 2024, 16:17
እምዬ ችግራይ የሁሉም መሳቂያ ሆነች ቀረሽ
እንደሚታወቀው meeting obsessed ወያኔ ለ 58 ቀናት የደረገውን ስብሰባ አሁን አጠናቀቀ። የወያኔ ሚዲያዎች ባለማፈር በስብሰባ የነበረውን ውዝግብ በሰፊው እየተነተኑት ይገኛል።
እነሱ እንደሚሉት ከሆነ የስብሰባው አጀንዳ እርስ በርሳቸው የሚወቃቀሱበትና ሂሳብ የሚወራረዱበት ነበር።
ጌቾ ደብርዬን አነተ 4 ሚሊዬን ዶላር ወደ ቬጋስ አሸሸህ ሲል ሲከስ ፤ ምግበይን ደግሞ በ 10 ዊስኪ መጥፋት ከሰውታል። ፃድቃን በበኩሉ ፈትለወርቅ (ሞንጀሪኖ)ን ከ መቀሌ የእርዳታ መጋዘን 50 ኪሎ ሰርቃለች ሲል ከሷታል። የስብሰባው ተካፋዮችም በፃድቃን ክስ ሙሉለሙሉ በመስማማት ሞንጀሪኖ ስንዴ መስረቋን ክስ አፅድቀዋል።
አየ የአጋሜዎች ነገር ፤ አንድ ሚሊዬን ተኩል ተዋጊዎቻቸውን አስፈጅተውና ክልላቸውን በግማሽ አስቀርተው ፣ መላው የትግራይ ሕዝብ በአሁኑ ሰአት በረሃብ እያለቀ ሁለት ወር ሙሉ ስብሰባ ተቀምጠው ያሳሰባቸውና አንገብጋቢ ነገር ሆኖ ያገኙት የሞንጀሪኖ የ ሃምሳ ኪሎ የእርዳታ ስንዴ ዘረፋ ነው።
እንደሚታወቀው meeting obsessed ወያኔ ለ 58 ቀናት የደረገውን ስብሰባ አሁን አጠናቀቀ። የወያኔ ሚዲያዎች ባለማፈር በስብሰባ የነበረውን ውዝግብ በሰፊው እየተነተኑት ይገኛል።
እነሱ እንደሚሉት ከሆነ የስብሰባው አጀንዳ እርስ በርሳቸው የሚወቃቀሱበትና ሂሳብ የሚወራረዱበት ነበር።
ጌቾ ደብርዬን አነተ 4 ሚሊዬን ዶላር ወደ ቬጋስ አሸሸህ ሲል ሲከስ ፤ ምግበይን ደግሞ በ 10 ዊስኪ መጥፋት ከሰውታል። ፃድቃን በበኩሉ ፈትለወርቅ (ሞንጀሪኖ)ን ከ መቀሌ የእርዳታ መጋዘን 50 ኪሎ ሰርቃለች ሲል ከሷታል። የስብሰባው ተካፋዮችም በፃድቃን ክስ ሙሉለሙሉ በመስማማት ሞንጀሪኖ ስንዴ መስረቋን ክስ አፅድቀዋል።
አየ የአጋሜዎች ነገር ፤ አንድ ሚሊዬን ተኩል ተዋጊዎቻቸውን አስፈጅተውና ክልላቸውን በግማሽ አስቀርተው ፣ መላው የትግራይ ሕዝብ በአሁኑ ሰአት በረሃብ እያለቀ ሁለት ወር ሙሉ ስብሰባ ተቀምጠው ያሳሰባቸውና አንገብጋቢ ነገር ሆኖ ያገኙት የሞንጀሪኖ የ ሃምሳ ኪሎ የእርዳታ ስንዴ ዘረፋ ነው።