Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
euroland
Member+
Posts: 7957
Joined: 08 Jun 2018, 12:42

የወያኔ 60 ቀናት ስብሰባ ሞንጀሪኖ 50ኪሎ የእርዳታ ስንዴ ሰርቃለች በማለት ተተናቀቀ።

Post by euroland » 21 Jan 2024, 16:17

እምዬ ችግራይ የሁሉም መሳቂያ ሆነች ቀረሽ :lol:

እንደሚታወቀው meeting obsessed ወያኔ ለ 58 ቀናት የደረገውን ስብሰባ አሁን አጠናቀቀ። የወያኔ ሚዲያዎች ባለማፈር በስብሰባ የነበረውን ውዝግብ በሰፊው እየተነተኑት ይገኛል።

እነሱ እንደሚሉት ከሆነ የስብሰባው አጀንዳ እርስ በርሳቸው የሚወቃቀሱበትና ሂሳብ የሚወራረዱበት ነበር።

ጌቾ ደብርዬን አነተ 4 ሚሊዬን ዶላር ወደ ቬጋስ አሸሸህ ሲል ሲከስ ፤ ምግበይን ደግሞ በ 10 ዊስኪ መጥፋት ከሰውታል። ፃድቃን በበኩሉ ፈትለወርቅ (ሞንጀሪኖ)ን ከ መቀሌ የእርዳታ መጋዘን 50 ኪሎ ሰርቃለች ሲል ከሷታል። የስብሰባው ተካፋዮችም በፃድቃን ክስ ሙሉለሙሉ በመስማማት ሞንጀሪኖ ስንዴ መስረቋን ክስ አፅድቀዋል።


አየ የአጋሜዎች ነገር ፤ አንድ ሚሊዬን ተኩል ተዋጊዎቻቸውን አስፈጅተውና ክልላቸውን በግማሽ አስቀርተው ፣ መላው የትግራይ ሕዝብ በአሁኑ ሰአት በረሃብ እያለቀ ሁለት ወር ሙሉ ስብሰባ ተቀምጠው ያሳሰባቸውና አንገብጋቢ ነገር ሆኖ ያገኙት የሞንጀሪኖ የ ሃምሳ ኪሎ የእርዳታ ስንዴ ዘረፋ ነው።

euroland
Member+
Posts: 7957
Joined: 08 Jun 2018, 12:42

Re: የወያኔ 60 ቀናት ስብሰባ ሞንጀሪኖ 50ኪሎ የእርዳታ ስንዴ ሰርቃለች በማለት ተተናቀቀ።

Post by euroland » 21 Jan 2024, 17:09

አልምዬ ጀባ በይን እንጂ እንዴት እንደነበር ዱላ ቀረሽ ስብሰባው

Misraq
Senior Member
Posts: 17702
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: የወያኔ 60 ቀናት ስብሰባ ሞንጀሪኖ 50ኪሎ የእርዳታ ስንዴ ሰርቃለች በማለት ተተናቀቀ።

Post by Misraq » 21 Jan 2024, 18:27

Axumqizenamu come and defend yourself

Post Reply