Page 1 of 1

የሕወሃቱ አቀንቃኝ ገብሩ ፋኖ ስሙን እንዲቀይር ከትግራይ ህዝብ የቀረበለትን ጥያቄ ውድቅ አደረገ።

Posted: 20 Jan 2024, 16:06
by Fiyameta
"ፋኖ የትግራይ ቃል ነው። አማሮች ናቸው ቃሉን ተውሰው፣ አሳቡን በመለወጥ ጥቅም ላይ ያዋሉት፣" ይላል የዓድዋ ተወላጁ ገብሩ ፋኖ። "የትግራይ ህዝብ ስሜን ከገብሩ ፋኖ ወደ "ገብሩ ንሓመዱ" እንድቀይረው ጠይቀውኛል ፣ እኔ ግን ፋኖዎች በኦሮሙማ ሰራዊት እንደሚሸነፉ ስለማውቅ ስሜን ለመቀይር መቸኮል አልፈለግኩም" ሲልም ቀጠለ ገብሩ ፋኖ። :P :P


Re: የሕወሃቱ አቀንቃኝ ገብሩ ፋኖ ስሙን እንዲቀይር ከትግራይ ህዝብ የቀረበለትን ጥያቄ ውድቅ አደረገ።

Posted: 20 Jan 2024, 16:18
by Maxi
Fiyameta wrote:
20 Jan 2024, 16:06
"ፋኖ የትግራይ ቃል ነው። አማሮች ናቸው ቃሉን ተውሰው፣ አሳቡን በመለወጥ ጥቅም ላይ ያዋሉት፣" ይላል የዓድዋ ተወላጁ ገብሩ ፋኖ። "የትግራይ ህዝብ ስሜን ከገብሩ ፋኖ ወደ "ገብሩ ንሓመዱ" እንድቀይረው ጠይቀውኛል ፣ እኔ ግን ፋኖዎች በኦሮሙማ ሰራዊት እንደሚሸነፉ ስለማውቅ ስሜን ለመቀይር መቸኮል አልፈለግኩም" ይላል ገብሩ ፋኖ። :P :P

:P

Re: የሕወሃቱ አቀንቃኝ ገብሩ ፋኖ ስሙን እንዲቀይር ከትግራይ ህዝብ የቀረበለትን ጥያቄ ውድቅ አደረገ።

Posted: 20 Jan 2024, 16:41
by Digital Weyane
ዎንድማችን ገብሩ ፋኖ ስሙን ወደ <<ገብሩ ንሓመዱ>> ቢቀይረው ለሰማያዊ ሸሚዝ ለባሽ የሕወሃት ዳያስፖራ አባላት ከፍተኛ ሞራል እና መነቃቃትን እንደሚፈጥርላቸው ፅኑ እምነት አለኝ። :roll: :roll:

Re: የሕወሃቱ አቀንቃኝ ገብሩ ፋኖ ስሙን እንዲቀይር ከትግራይ ህዝብ የቀረበለትን ጥያቄ ውድቅ አደረገ።

Posted: 20 Jan 2024, 16:52
by euroland
:lol: :lol: :lol: :lol:

The comedian also said, the word “Fano” was copied by Amaras from him since 1910th. Now, the guy is telling us, inadvertently, he is over 100 years; he looks good for his age though :lol:

Aye ene Agame, if it weren’t for you creatures, this world would have been a boring planet to live.