Page 1 of 1
ከእንግድህ ዲያብሎስ ምን ይበላል? Axumezanaም በዕደ-ተዋህዶ ዛሬ ቀን ተጠምቋል፡ ቀጠቀጠ ከይሴ በመስቀል ተወግሮ ቁራው ከአናቱ ላይ በቄሱ ተባሯል።
Posted: 20 Jan 2024, 12:23
by Abere
ከእንግድህ ዲያብሎስ ምን ይበላል?
Axumezanaም በዕደ-ተዋህዶ ዛሬ ቀን ተጠምቋል፡
ቀጠቀጠ ከይሴ በመስቀል ተወግሮ ቁራው ከአናቱ ላይ በቄሱ ተባሯል።
ድንቅ ተዋህዶ -ቀደምት እምነትችን፤
ቀጥቅጠሽ ከይሴውን ጥለሻል ከእግራችን።
Re: ከእንግድህ ዲያብሎስ ምን ይበላል? Axumezanaም በዕደ-ተዋህዶ ዛሬ ቀን ተጠምቋል፡ ቀጠቀጠ ከይሴ በመስቀል ተወግሮ ቁራው ከአናቱ ላይ በቄሱ ተባሯል።
Posted: 20 Jan 2024, 14:21
by Abere
አቶ ሰረቀ ብርሃን ተጠምቀ ወይ?
Re: ከእንግድህ ዲያብሎስ ምን ይበላል? Axumezanaም በዕደ-ተዋህዶ ዛሬ ቀን ተጠምቋል፡ ቀጠቀጠ ከይሴ በመስቀል ተወግሮ ቁራው ከአናቱ ላይ በቄሱ ተባሯል።
Posted: 20 Jan 2024, 18:16
by Abere
በአቶ ሰረቀ ብርሃን የሚመራው የትግራይ ዘመንበር አጋንንት በውሃ ሳይሆን በእሳት ተጠምቆ መዋል የሚገባው ነው። የትግራይን ህዝብ ተጣብቶ በእርሃብ እና በጥማት በህመም እና በስቅየት ያያዘው አጋንንት ይትግራይን ህዝብ ለቆ ሳይሆን እሪያዎቹን ይዞ ባህር እንደ ገባው ሰይጣን በርካታ ትግሬዎችን እየበላ ነው። የሰይጣን መገለጫዎች፥ ጦርነት፤ርሃብ፤ በሽታ'ስደት፤ ሽንፈት፤ ኩብኩባ፤ድርቅ ወዘተ ናቸው። ዛሬ በትግራይ ይህ ሁሉ እየሆነ ነው። ምክንያቱም ዘመንበረ አጋንንት ሰይጣናት የውርደት ዙፋኑን በትግራይ ላይ ስለዘረጋ።
Re: ከእንግድህ ዲያብሎስ ምን ይበላል? Axumezanaም በዕደ-ተዋህዶ ዛሬ ቀን ተጠምቋል፡ ቀጠቀጠ ከይሴ በመስቀል ተወግሮ ቁራው ከአናቱ ላይ በቄሱ ተባሯል።
Posted: 20 Jan 2024, 18:45
by Axumezana
ልጅ፥ ለናትዋ፥ ስለምጥ፥ ለማስተማር፥ መውተርተርዋ
አውቀት፥ ልምድ፥ ማነስ፥ ካልሆን፥ ችግርዋ፥
ምን፥ ይባላል፥ ይኸ፥ ክፉ፥ አመልዋ፥
ተዋት፥ ዝም፥በልዋት፥
ስህተትዋ፥እስኪገባት፥
ትመጣለች፥ ግራ፥ ተጋብታ፥
ወደ፥ አክሱም፥ ፅዮን፥ ወደ፥ ቤቷ፥
Re: ከእንግድህ ዲያብሎስ ምን ይበላል? Axumezanaም በዕደ-ተዋህዶ ዛሬ ቀን ተጠምቋል፡ ቀጠቀጠ ከይሴ በመስቀል ተወግሮ ቁራው ከአናቱ ላይ በቄሱ ተባሯል።
Posted: 20 Jan 2024, 19:23
by sarcasm
Abere wrote: ↑20 Jan 2024, 18:16
በአቶ ሰረቀ ብርሃን የሚመራው የትግራይ ዘመንበር አጋንንት በውሃ ሳይሆን በእሳት ተጠምቆ መዋል የሚገባው ነው።
"እኔስ ለንስሐ በውኃ አጠምቃችኋለሁ፤ ጫማውን እሸከም ዘንድ የማይገባኝ ከእኔ በኋላ የሚመጣው ግን ከእኔ ይልቅ ይበረታል፤ እርሱ በመንፈስ ቅዱስ በእሳትም ያጠምቃችኋል፤" ማቴዎስ 3:11
Re: ከእንግድህ ዲያብሎስ ምን ይበላል? Axumezanaም በዕደ-ተዋህዶ ዛሬ ቀን ተጠምቋል፡ ቀጠቀጠ ከይሴ በመስቀል ተወግሮ ቁራው ከአናቱ ላይ በቄሱ ተባሯል።
Posted: 20 Jan 2024, 21:21
by Abere
በአክሱም ላይ ጥያቄ እኔ የሰማሁት፤
አንድ ነገር አለ እጅግ የታፈነ ዝንታዊ ትኩሳት፤
የትግራይ ሙስሊም ውሃ ብቻ ሳይሆን ማረፊያ ያጡበት።
የት እንደሚወለድ ሰው ምርጫ ቢሰጠው፤
የአክሱም ሙስሊሞች አምቢ አልወለድም ነበረ መልሳቸው።
ይመችህ ሰረቀ ፤ የአጋንንት ባለሟል፥
እዚያው በጵንጥናህ አክሱም ተንጎባለል፤
እግዜር በደህና ቀን አንተን ገላግሎኛል።
በድሮ በሬ ማን ሲያርስ አይተኸል፤
የአክሱምን ጉዳይ እዛው በጸበልህ ማለትተሽሎኛል።
ጻድቃንን በፍሬው ነበር የሚለየው፤
አክሱም ግን ያፈራው እነ ሰረቀን ነው፤
ሙስሊም መጤ ሁኖ ጴንጤ ገነነባት፤
ወይ አክሱም ወይ አክሱም ስንት ጉድ ገጠማት?
Axumezana wrote: ↑20 Jan 2024, 18:45
ልጅ፥ ለናትዋ፥ ስለምጥ፥ ለማስተማር፥ መውተርተርዋ
አውቀት፥ ልምድ፥ ማነስ፥ ካልሆን፥ ችግርዋ፥
ምን፥ ይባላል፥ ይኸ፥ ክፉ፥ አመልዋ፥
ተዋት፥ ዝም፥በልዋት፥
ስህተትዋ፥እስኪገባት፥
ትመጣለች፥ ግራ፥ ተጋብታ፥
ወደ፥ አክሱም፥ ፅዮን፥ ወደ፥ ቤቷ፥
Re: ከእንግድህ ዲያብሎስ ምን ይበላል? Axumezanaም በዕደ-ተዋህዶ ዛሬ ቀን ተጠምቋል፡ ቀጠቀጠ ከይሴ በመስቀል ተወግሮ ቁራው ከአናቱ ላይ በቄሱ ተባሯል።
Posted: 21 Jan 2024, 20:10
by Abere
Muslims in Axum City have a Dream, one day they will be the official legal residents of Axum.
The injustice in Axum is disgusting: ጴንጤዎች have more privileges yet Muslims are 3rd degree citizen of Axum.