Page 1 of 1

ሲረጋጋ የግብፅ ባንድነት ባንድራ፤ ጦርነት ሲሆን የኢትዮጵያን የሰንደቅ አላማ የሚያውለበልብ ኦነግ ብልጥ መሆኑ ነው። አሸንዳ ነው ወይስ አጀንዳ --- DDT

Posted: 19 Jan 2024, 15:54
by Abere
ሲረጋጋ የግብፅ ባንድነት ባንድራ፤ ጦርነት ሲሆን የኢትዮጵያን የሰንደቅ አላማ የሚያውለበልብ ኦነግ ብልጥ መሆኑ ነው። አሸንዳ ነው ወይስ አጀንዳ --- DDT

እኛ ግን ሁሉንም በዕውቀት እንጅ በብልጣብልጥነት አይደለም። ኢትዮጵያን ከልብህ መውደድ ከፈለግህ ታሪኳን ዕወቅ።