Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Axumezana
Senior Member
Posts: 19092
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

ፋኑዬ፥ ያልተገራው፥ አለሌ፥አህያ፤

Post by Axumezana » 18 Jan 2024, 01:36

ገና፥ውርንጭላ፥ ሳለ፥ ያልተገራ፤
ራስ፥ ሳይጠና፥ አገር፥ ሊመራ
ግራ፥ የገባው፥ አይነ፥ ጠንጋራ
ጎርፍ፥ ነኝ፥ ብሎ፥ ቢፎክር፥
እንደ፥ አባይ፥ ግንድ፥ ተሸክሞ፥ለመዞር፥
ወይን፥መለስ፥ አባይን፥ ገደበው፥
አለሌው፥ ፋኑዬ፥ ማን ይግራው?
አልፎበታል፥ በትነው፥
ርስት- አልጋ- ደም፥ መላሽ፥
ጊዜው፥ያለፈበት፥ ፍራሽ፥ አዳሽ፥
አይጠቅመንም፥ ብላሽ፥ ብላሽ
አለሌውን፥ ተሎ፥ አኮላሽ፥

Last edited by Axumezana on 18 Jan 2024, 04:50, edited 1 time in total.

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23828
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: ፋኑዬ፥ ያልተገራው፥ አለሌ፥አህያ፤

Post by Fed_Up » 18 Jan 2024, 03:41

ፋኖ አጋሜን ልክ እንደ ሰደድ እሳት ጸጥ ረጭ ካደረጋት በሆላ ... ኦሮሙማን ደግሞ ልክ እንደ ካንሰር ውስጥ ውስጡን እንደ ብልበልቶ ገንድሶ ሊጥላት አንድ ሓሙስ ቀርቷታል:: እናም ወደ ሂሳብ ቀመር ሲሰላ ፋኖ ጥላቶቹን በውጊያ አሽንፏል ማለት ነው::
በሽንፈታቸው ማመን ያቃታቸው አንድ ወቅት "የአማራ እና የኦርቶዶክስ እምነት አከርካሪውን ሰብረናል" ያሉት እነ Axumqezena ታመው አልድን ብለዋል:: አስቀድመን ጽናቱን ይስጥ ብለናል::

Post Reply