Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13204
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

ስድቡን በርቱበት፣ ልፋቱን ለእኔ ትታችዉ፣ ይለናል።

Post by DefendTheTruth » 12 Jan 2024, 11:23

የስራ ክፍፍል ነዉ ና። የእኔ ድርሻ መስራት ነዉ፣ የእናንተ ግን መሳደብ ነዉ ና።

ሸኔ ይህን ፕሮጀክትም ለማደናቀፍ ብዙ ለፍታለች፣ የደፈጠ ጥቃት አድርሳለች፣ የአከባቢዉም ሕብረተሰብ ያን ቆሞ አይቶዋል፡ የኔ ነዉ ብሎ ለመከላከል አልሞከረም፣ የራሱ ልጆች፣ ለሽፍታዉ መንገድ አሳይቶ ጥቃቱ እንድፈፀም ረድቶዋል።

ስራዉ ግን መጠናቀቁ አልቀረም፣ ቆሞ የስመታዉም አሁን አይ እኔ አልለፈዉበትም ና፣ ይለፈኝ አላለም፡ ከደሳሳ ጎጆ ወጥቶ ወደ ቪላ ስገበ ግን ተሽቀዳድሞዋል። ሰዉዬዉን ሰድቦታል። ኮንኖታል። በሱ ስራ አይለፍልኝ ግን አላለም።

ስራዉ ይቀጥላል፤ ስድብ ና እርግማኔዉም እንደዚያዉ። በርቱ!
Please wait, video is loading...


Post Reply