Amazing : ዓብይ አህመድ እና ከንቲባ አበደች ደደቤ የ6ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና እንዲወስዱ የሚያስገድድ የፊርማ መሰብሰብ ዘመቻ
Posted: 11 Jan 2024, 11:00
ሌላውን ፈተና ወድቀሃል ብለው ከሥራ ሊያባርሩት ነው ግን እግረ መንገዳቸውን እነሱም ፈተና መውሰድ አለባቸው:: የሚገርመው በሚባረሩት ምትክ ከሚቀጠሩት ሠራተኞች አንዱ ከለገዳዲ የመጣው ሰውዬ አዲስ ቅጥር ነኝ ብሎ ማዘጋጃ ቤት በጥበቃ ሠራተኞች ላይ ሽጉጥ አውጥቶ ያዙኝ ልቀቁኝ ሲል ነበር ( ምንጭ ብሥራት ሬድዮ )

