Page 1 of 1

"ዉሻ ለበላበት ቤት ይጮሃል" አሉ ስተርቱ።

Posted: 08 Jan 2024, 17:07
by DefendTheTruth
ምን ያክል ትክክል ነበሩ፣ ሳያዩ ሳያመሰክሩ፣ ሳያገናዝቡ ነገሮችን ዝም ብሎ አንስቶ አይለጥፉም አባቶቻችን።

እዉነተኛ አስተዋዮች።



ዛሬስ ይሁን እስኪ ብዬ ይህን ማሃይም ከፈትኩት፣ ምንም ጊዜ አልወሰደብኝም፣ ነገሩ ቁልጭ ብሎ የታየኝ። ላኪዉን አዉቅ ነበር ቀድሞዉንም።

Re: "ዉሻ ለበላበት ቤት ይጮሃል" አሉ ስተርቱ።

Posted: 08 Jan 2024, 17:16
by sesame
DTT, What is the use of "shooting the messenger". By now it should be clear to anyone with 5 grams of brain cells that Abiy Ahmed's latest prank not only is a monumental diplomatic failure but one that has endangered the poor Oromos living in Somalia! No matter how much lip-stick you use, you cannot prettify the Ugly Pig! :lol: :lol: :lol: