Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13066
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Shocking! Must See: በውጭ ለሚኖሩ 2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን አቀባበል እየተደረገ ይገኛል

Post by Thomas H » 05 Jan 2024, 12:09

አረ ጌታ ወይ ቶሎ ና ወይ እኛ እንምጣ! ይሄን ሰውዬ DC ውስጥ የማያውቀው ሰው የለም የ 5 ልጆች አባት ነው:: ብልፅግና ግን በውጭ ለሚኖሩ 2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን አቀባበል እየተደረገ ይገኛል እያለ ነው::