Page 1 of 1

3ኛው የሆረስ ትንቢት ፤ በ2024 የኢትዮጵያን ፖለቲካ እንዳልነበር የሚለውጠው የዚየላ ወደብ ሳይሆን የፋኖ አገር አቀፍ ንቅናቄ መሆን ነው!

Posted: 01 Jan 2024, 22:14
by Horus
የኦሮሙማ መንግስት ከአማራ ጦርና ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር የገባበት የማይታረቅ ቅራኔ ሳይፈታ አቢይ አህመድ አንድ ሜትር ፈቀቅ አይልም ። አገሩንና ሕዝቡን ከጀርባው ያላሰለፈ የተጠላና የተናቀ መንግስት የለት ተለት ቀውሱን ለማስታገስ እንጂ መሰረታዊም ሆነ ዘላቂ ውጤት አይፈይድም ።

Re: 3ኛው የሆረስ ትንቢት ፤ በ2024 የኢትዮጵያን ፖለቲካ እንዳልነበር የሚለውጠው የዚየላ ወደብ ሳይሆን የፋኖ አገር አቀፍ ንቅናቄ መሆን ነው!

Posted: 01 Jan 2024, 22:22
by Horus
ይህ ድንቅ ፖለቲከኛ ስለ ሹክሻክ ኢሚሪቶች የሚሰጠው አስገራሚ ትንተና ስሙ ። ኢሚሬት የሚልከፈከፍ እጅ እንጂ ረጅም እጅ የላቸውም !!!አቢይ አህመድ የማንነት ችግር ያለበት ሰው ነው !!! አፋር የኢትዮጵያ ወጋግራ ሕዝብ !!!

Re: 3ኛው የሆረስ ትንቢት ፤ በ2024 የኢትዮጵያን ፖለቲካ እንዳልነበር የሚለውጠው የዚየላ ወደብ ሳይሆን የፋኖ አገር አቀፍ ንቅናቄ መሆን ነው!

Posted: 01 Jan 2024, 23:18
by Horus

Re: 3ኛው የሆረስ ትንቢት ፤ በ2024 የኢትዮጵያን ፖለቲካ እንዳልነበር የሚለውጠው የዚየላ ወደብ ሳይሆን የፋኖ አገር አቀፍ ንቅናቄ መሆን ነው!

Posted: 17 Jan 2024, 20:50
by Horus
ይህቺን ትንቢቴ እንዳትረሷት!

Re: 3ኛው የሆረስ ትንቢት ፤ በ2024 የኢትዮጵያን ፖለቲካ እንዳልነበር የሚለውጠው የዚየላ ወደብ ሳይሆን የፋኖ አገር አቀፍ ንቅናቄ መሆን ነው!

Posted: 18 Jan 2024, 00:03
by ethiopian
Horus wrote:
01 Jan 2024, 22:14
የኦሮሙማ መንግስት ከአማራ ጦርና ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር የገባበት የማይታረቅ ቅራኔ ሳይፈታ አቢይ አህመድ አንድ ሜትር ፈቀቅ አይልም ። አገሩንና ሕዝቡን ከጀርባው ያላሰለፈ የተጠላና የተናቀ መንግስት የለት ተለት ቀውሱን ለማስታገስ እንጂ መሰረታዊም ሆነ ዘላቂ ውጤት አይፈይድም ።
Oromuma = 1/2 of Ethiopia .... think long and clear !

Re: 3ኛው የሆረስ ትንቢት ፤ በ2024 የኢትዮጵያን ፖለቲካ እንዳልነበር የሚለውጠው የዚየላ ወደብ ሳይሆን የፋኖ አገር አቀፍ ንቅናቄ መሆን ነው!

Posted: 18 Jan 2024, 00:14
by Horus
ethiopian wrote:
18 Jan 2024, 00:03
Horus wrote:
01 Jan 2024, 22:14
የኦሮሙማ መንግስት ከአማራ ጦርና ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር የገባበት የማይታረቅ ቅራኔ ሳይፈታ አቢይ አህመድ አንድ ሜትር ፈቀቅ አይልም ። አገሩንና ሕዝቡን ከጀርባው ያላሰለፈ የተጠላና የተናቀ መንግስት የለት ተለት ቀውሱን ለማስታገስ እንጂ መሰረታዊም ሆነ ዘላቂ ውጤት አይፈይድም ።
Oromuma = 1/2 of Ethiopia .... think long and clear !
ተረቱን ወደ ጎን በልና ምን ማለቱ አቢይ አባ ዉሸት 'ብቻዬን ቆሚያለሁ'! በዙሪያዬ ያሉት ሁሉም ካዱኝ እያለ የሚያላዝነው!!! ኢትዮጵያ የሱ መጫወቻ አሻንጉሊት እንዳልሆነች ልጅቹ ሊነግሩት ይችላሉ ። ግዜው ሲያልቅበት የማያውቅ በሽተኛ ኢዲ አሚኒ ነው! አቢይ አህመድ አሊ ማለት! እስቲ ሸኔ ሞቶ ሲያድነው እናያለን!


Re: 3ኛው የሆረስ ትንቢት ፤ በ2024 የኢትዮጵያን ፖለቲካ እንዳልነበር የሚለውጠው የዚየላ ወደብ ሳይሆን የፋኖ አገር አቀፍ ንቅናቄ መሆን ነው!

Posted: 18 Jan 2024, 00:24
by Union
Who gave you the fake killli and who is going to take it back? That is what you need to ask yourself.

Just because tplf gave you a border, we do not have to accept it. You never won a single war but you accepted what tplf gave you. You don't deserve it..you have to win at least a single war :lol:

Basically we will take it back, it belongs to the owners

Enjoy it while you have it :lol:
ethiopian wrote:
18 Jan 2024, 00:03
Horus wrote:
01 Jan 2024, 22:14
የኦሮሙማ መንግስት ከአማራ ጦርና ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር የገባበት የማይታረቅ ቅራኔ ሳይፈታ አቢይ አህመድ አንድ ሜትር ፈቀቅ አይልም ። አገሩንና ሕዝቡን ከጀርባው ያላሰለፈ የተጠላና የተናቀ መንግስት የለት ተለት ቀውሱን ለማስታገስ እንጂ መሰረታዊም ሆነ ዘላቂ ውጤት አይፈይድም ።
Oromuma = 1/2 of Ethiopia .... think long and clear !