የአቢይ አህመድ ወረራ በጉራጌ
Posted: 29 Dec 2023, 04:03
ይህን ፖስት የምለጥፈው ስለ ኦሮሞ ወረራ ለማለቃቀስ አይደለም፤ እኛ ከ16ኛው ዘመን ጀምረን የምናውቀውና ኦሮሞ ጉራጌን ማጥፋት እንደ ማይችል ሺ ግዜ ስላረጋገጥን አንድ አስገራሚ ነገር ብቻ ልነግራችሁ ነው ።
ትላንት በሶዶ ቡታጀራ ሆሳዕና መንገድ (ጉራጌዎች በራሳቸው ገንዘብ ያሰሩት መንገድ፣ ገና የሜጫና ቱለማ መረዳጃ ማህበር ከኛ ኮርጀው ሳያቋቁሙ) 18 ንጹሃን መንገደኛ ጉራጌዎች በግፍ ተገደሉ ። ከዚያ አንድና ሁለት ቀን በፊት መርካቶ፣ አሜሪካን ግቢ፣ ጎጃም በረንዳ በሺዎች የሚቆጠሩ ጉራጌዎች ታፍሰው ታሰሩ ። ይህ ሁሉ እየሆነ እያለ ጉራጌው የምክር ቤት አባል ታረቀኝ ደግፌ የመከሰስ መብቱ በፓርላማው ተገፎ በወንጀል ሊያስሩት ወይም ሊገድሉት እየተሯሯጡ ናችው።
አሁን እነዚህን 3 ክስተቶች አያይዛችሁ ተመልከቱ ። በአንድ ቀጭን ያቢይ አህመድ ትዛዝ የተፈጸሙ ወንጀሎች ናችው ። አቢይ አህመድ ስልክ አንስቶ ያን ታረቀኝን መብቱን አንስተህ ቃሊቲ ክተትልኝ ይላል ። ይህን የሚያዘው ለዚያ እበት የፓርላማው ሊቀ መንበር ነው ። ቀጥሎ ስልክ ያነሳና የፖሊስ አዛዡን መርካቶ ሄደህ አንድ ሺ ጉራጌዎችን ከየሱቁ ልቀምልኝ፣ ያኔ በፍርሃት ይቀዝናሉ! ይለዋል ። በመጨረሻም በሸኔ ስም በምስጢር ያደራጃቸው የኦሮሙማ ኢምፓየር እርሾ ጦር ይደውልና እዚያ ጉራጌ መንገድ አስቁመህ መኪናችውን አቃጥለው በቂ ቁጥር ግደልልኝ ። በቂ ፍርሃት በውስጣቸው እንዲንቀጠቀጥ .... ይህ ነው የሆነው!
ሶስቱንም ነገሮች በአንድ ግዜ ያደረገው አቢይ አህመድ ነው ! ይህን መሰል የጂል እብሪት ግን ለጉራጌ ወጣት እጅግ ግዙፍ ማንቂያ ደወል ሆኖዋል! ጉራጌን እየወረረ ያለው አቢይ/ሺመልስ እንጂ ሸኔ አይደለም! ይህ ወሳኝ ግንዛቤ ነው ። ለዚህ ደሞ የጉራጌ ምላሽ የሚሆነው ኦሮሙማን ከ4 ኪሎ ማስወገድ ብቻ ነው
ትላንት በሶዶ ቡታጀራ ሆሳዕና መንገድ (ጉራጌዎች በራሳቸው ገንዘብ ያሰሩት መንገድ፣ ገና የሜጫና ቱለማ መረዳጃ ማህበር ከኛ ኮርጀው ሳያቋቁሙ) 18 ንጹሃን መንገደኛ ጉራጌዎች በግፍ ተገደሉ ። ከዚያ አንድና ሁለት ቀን በፊት መርካቶ፣ አሜሪካን ግቢ፣ ጎጃም በረንዳ በሺዎች የሚቆጠሩ ጉራጌዎች ታፍሰው ታሰሩ ። ይህ ሁሉ እየሆነ እያለ ጉራጌው የምክር ቤት አባል ታረቀኝ ደግፌ የመከሰስ መብቱ በፓርላማው ተገፎ በወንጀል ሊያስሩት ወይም ሊገድሉት እየተሯሯጡ ናችው።
አሁን እነዚህን 3 ክስተቶች አያይዛችሁ ተመልከቱ ። በአንድ ቀጭን ያቢይ አህመድ ትዛዝ የተፈጸሙ ወንጀሎች ናችው ። አቢይ አህመድ ስልክ አንስቶ ያን ታረቀኝን መብቱን አንስተህ ቃሊቲ ክተትልኝ ይላል ። ይህን የሚያዘው ለዚያ እበት የፓርላማው ሊቀ መንበር ነው ። ቀጥሎ ስልክ ያነሳና የፖሊስ አዛዡን መርካቶ ሄደህ አንድ ሺ ጉራጌዎችን ከየሱቁ ልቀምልኝ፣ ያኔ በፍርሃት ይቀዝናሉ! ይለዋል ። በመጨረሻም በሸኔ ስም በምስጢር ያደራጃቸው የኦሮሙማ ኢምፓየር እርሾ ጦር ይደውልና እዚያ ጉራጌ መንገድ አስቁመህ መኪናችውን አቃጥለው በቂ ቁጥር ግደልልኝ ። በቂ ፍርሃት በውስጣቸው እንዲንቀጠቀጥ .... ይህ ነው የሆነው!
ሶስቱንም ነገሮች በአንድ ግዜ ያደረገው አቢይ አህመድ ነው ! ይህን መሰል የጂል እብሪት ግን ለጉራጌ ወጣት እጅግ ግዙፍ ማንቂያ ደወል ሆኖዋል! ጉራጌን እየወረረ ያለው አቢይ/ሺመልስ እንጂ ሸኔ አይደለም! ይህ ወሳኝ ግንዛቤ ነው ። ለዚህ ደሞ የጉራጌ ምላሽ የሚሆነው ኦሮሙማን ከ4 ኪሎ ማስወገድ ብቻ ነው