Breaking : የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የተመሳሳይ ጾታ ጋብቻን እንደምትፈቀድና ቡራኬም እንደምትሰጥ አስታወቀች
Posted: 27 Dec 2023, 11:01
የሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስ ባሳለፍነው ሰኞ የቤተ-ክርስትያኗ ካህናት ለተመሳሳይ ፆታ ጥንዶች ቡራኬ መስጠት እንዲችሉ ፈቃድ መስጠታቸው ይታወሳል።
የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በጉዳዩ ላይ በሰጠችው መግለጫ፤ ቤተክርቲያኗ በየትኛውም መልክ ለተመሳሳይ ጾታ ጋብቻን ትፈቅዳለች፤ ታፀድቃለች፤ ጋብቻ ማለት የግድ በአንድ ወንድና በአንዲት ሴት መካከል ብቻ የሚደረግ ሳይሆን በተመሳሳይ ፆታ ጥንዶች መካከልም የሚደረግ ህብረት ነው” ብላለች።
ምንጭ:-የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን

የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በጉዳዩ ላይ በሰጠችው መግለጫ፤ ቤተክርቲያኗ በየትኛውም መልክ ለተመሳሳይ ጾታ ጋብቻን ትፈቅዳለች፤ ታፀድቃለች፤ ጋብቻ ማለት የግድ በአንድ ወንድና በአንዲት ሴት መካከል ብቻ የሚደረግ ሳይሆን በተመሳሳይ ፆታ ጥንዶች መካከልም የሚደረግ ህብረት ነው” ብላለች።
ምንጭ:-የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን
