Page 1 of 2

አበረ፥ ባንዳነትን፥ እንዳቀነቀነ፥ ልደተ፥ ክርስቶስ፥ መድረሱ፥ ነው።

Posted: 23 Dec 2023, 22:04
by Axumezana
ወያኔን፥ጠልቶ፥ መኖር፥ አቃተው፥
አልጠፋ፥ አለ፥ ምንም፥ ቢረግመው፥
PP ከTPLF ታርቀው፥ ተዋህደው
አገር፥ቢመሩ፥ ችግሩ፥ ምን፥ ላይ፥ ነው
ውል፥ መሪ፥ የሌለው፥ፋኖ፥
ሁሉ፥አማረሽ፥ ይጠፋል፥ ባክኖ፥
ዘርአይ፥ ደረስ፤አብረሃም፥ዶቦጭ፥
መላ፥የላቸው፥ እንደ፥ ዘመኑ፥ እንቦጭ፥

ጀነራል፥ አሉላን፥ ናቅ፥ናቅ
ውፈፌን፥ ይዞ፥ ጠበቅ፥ጠበቅ፥
የትግርይ፥ ጥላቻ፥ የት፥ ነው፥ ድንበሩ፥
እያወቁ፥ መደናበሩ፥ እሽሩሩ፥ እሽሩሩ
ወደህም፥ ሆነ፥ጠልተህ፥
ዘመነ፥ ወPP-TPLF መጣልህ፥
ኢሳያስ፥ ይወድቃል፥ ወዳጅህ፥
ባይጥምህም፥ ኮሶ፥ ነውና፥ እንጋትህ፥
ለኢትዮጵያም፥ ላንተም ፈዋሽ፥ መድሃኒትህ፤

Re: አበረ፥ ባንዳነትን፥ እንዳቀነቀነ፥ ልደተ፥ ክርስቶስ፥ መድረሱ፥ ነው።

Posted: 23 Dec 2023, 22:20
by Selam/
ሽሜው አክሱም ቅዘኖ - የአዝማሪ ቱፓክን ውልግድግድ የጠጅ ቤት ዘፈን አስመሰልከው። እርምህን አውጣ፣ ግጥም በፍፁም አያምርብህም።

Axumezana wrote:
23 Dec 2023, 22:04
ወያኔን፥ጠልቶ፥ መኖር፥ አቃተው፥
አልጠፋ፥ አለ፥ ምንም፥ ቢረግመው፥
PP ከTPLF ታርቀው፥ ተዋህደው
አገር፥ቢመሩ፥ ችግሩ፥ ምን፥ ላይ፥ ነው
ውል፥ መሪ፥ የሌለው፥ፋኖ፥
ሁሉ፥አማረሽ፥ ይጠፋል፥ ባክኖ፥
ዘርአይ፥ ደረስ፤አብረሃም፥ዶቦጭ፥
መላ፥የላቸው፥ እንደ፥ እንቦጭ፥

ጀነራል፥ አሉላን፥ ናቅ፥ናቅ
ውፈፌን፥ ይዞ፥ ጠበቅ፥ጠበቅ፥
የትግርይ፥ ጥላቻ፥ የት፥ ነው፥ ድንበሩ፥
እያወቁ፥ መደናበሩ፥ እሽሩሩ፥ እሽሩሩ
ወደህም፥ ሆነ፥ጠልተህ፥
ዘመነ፥ ወPP-TPLF መጣልህ፥
ኢሳያስ፥ ይወድቃል፥ ወዳጅህ፥
ባይጥምህም፥ ኮሶ፥ ነውና፥ እንጋትህ፥
ለኢትዮጵያም፥ ላንተም ፈዋሽ፥ መድሃኒትህ፤

Re: አበረ፥ ባንዳነትን፥ እንዳቀነቀነ፥ ልደተ፥ ክርስቶስ፥ መድረሱ፥ ነው።

Posted: 23 Dec 2023, 22:32
by Horus
Selam/ wrote:
23 Dec 2023, 22:20
ሽሜው አክሱም ቅዘኖ - የአዝማሪ ቱፓክን ውልግድግድ የጠጅ ቤት ዘፈን አስመሰልከው። እርምህን አውጣ፣ ግጥም በፍፁም አያምርብህም።

Axumezana wrote:
23 Dec 2023, 22:04
ወያኔን፥ጠልቶ፥ መኖር፥ አቃተው፥
አልጠፋ፥ አለ፥ ምንም፥ ቢረግመው፥
PP ከTPLF ታርቀው፥ ተዋህደው
አገር፥ቢመሩ፥ ችግሩ፥ ምን፥ ላይ፥ ነው
ውል፥ መሪ፥ የሌለው፥ፋኖ፥
ሁሉ፥አማረሽ፥ ይጠፋል፥ ባክኖ፥
ዘርአይ፥ ደረስ፤አብረሃም፥ዶቦጭ፥
መላ፥የላቸው፥ እንደ፥ እንቦጭ፥

ጀነራል፥ አሉላን፥ ናቅ፥ናቅ
ውፈፌን፥ ይዞ፥ ጠበቅ፥ጠበቅ፥
የትግርይ፥ ጥላቻ፥ የት፥ ነው፥ ድንበሩ፥
እያወቁ፥ መደናበሩ፥ እሽሩሩ፥ እሽሩሩ
ወደህም፥ ሆነ፥ጠልተህ፥
ዘመነ፥ ወPP-TPLF መጣልህ፥
ኢሳያስ፥ ይወድቃል፥ ወዳጅህ፥
ባይጥምህም፥ ኮሶ፥ ነውና፥ እንጋትህ፥
ለኢትዮጵያም፥ ላንተም ፈዋሽ፥ መድሃኒትህ፤
Selam,

ሎሬት መንግስቱ ለማ ምን ብለው ነበር መሰልህ ፤

'ግጥምኮ አይደለም ሀ በሃ ቢሳካ
አረፍተነገሩ ስሜትን ካልነካ'

ብለው ሲያበቁ ቀጥለው ...
'አው እርግጥ ግጥም ነው፤ ግን መናኛ ነው'

ይሉ ነበር ሲያስተምሩ ።

Re: አበረ፥ ባንዳነትን፥ እንዳቀነቀነ፥ ልደተ፥ ክርስቶስ፥ መድረሱ፥ ነው።

Posted: 24 Dec 2023, 00:08
by Selam/
ትክክል፣ ግጥም ሙዚቃዊ በሆነ ቃናና በቁጥብ ፣ ጥልቅና የበሰለ ይዘት ካልተከሸነ እንጨት እንጨት ነው የሚለው።

ጉፋያው አክሱምም ፣ ግጥም ሆሄያት ማጠራቀምና ከፊደል ገበታ ሄዶ መለቃቀም ብቻ መስሎት በሚዘገንኑ ዝርክርክ ስንኞች ያሰለቸናል።

Horus wrote:
23 Dec 2023, 22:32
Selam/ wrote:
23 Dec 2023, 22:20
ሽሜው አክሱም ቅዘኖ - የአዝማሪ ቱፓክን ውልግድግድ የጠጅ ቤት ዘፈን አስመሰልከው። እርምህን አውጣ፣ ግጥም በፍፁም አያምርብህም።

Axumezana wrote:
23 Dec 2023, 22:04
ወያኔን፥ጠልቶ፥ መኖር፥ አቃተው፥
አልጠፋ፥ አለ፥ ምንም፥ ቢረግመው፥
PP ከTPLF ታርቀው፥ ተዋህደው
አገር፥ቢመሩ፥ ችግሩ፥ ምን፥ ላይ፥ ነው
ውል፥ መሪ፥ የሌለው፥ፋኖ፥
ሁሉ፥አማረሽ፥ ይጠፋል፥ ባክኖ፥
ዘርአይ፥ ደረስ፤አብረሃም፥ዶቦጭ፥
መላ፥የላቸው፥ እንደ፥ እንቦጭ፥

ጀነራል፥ አሉላን፥ ናቅ፥ናቅ
ውፈፌን፥ ይዞ፥ ጠበቅ፥ጠበቅ፥
የትግርይ፥ ጥላቻ፥ የት፥ ነው፥ ድንበሩ፥
እያወቁ፥ መደናበሩ፥ እሽሩሩ፥ እሽሩሩ
ወደህም፥ ሆነ፥ጠልተህ፥
ዘመነ፥ ወPP-TPLF መጣልህ፥
ኢሳያስ፥ ይወድቃል፥ ወዳጅህ፥
ባይጥምህም፥ ኮሶ፥ ነውና፥ እንጋትህ፥
ለኢትዮጵያም፥ ላንተም ፈዋሽ፥ መድሃኒትህ፤
Selam,

ሎሬት መንግስቱ ለማ ምን ብለው ነበር መሰልህ ፤

'ግጥምኮ አይደለም ሀ በሃ ቢሳካ
አረፍተነገሩ ስሜትን ካልነካ'

ብለው ሲያበቁ ቀጥለው ...
'አው እርግጥ ግጥም ነው፤ ግን መናኛ ነው'

ይሉ ነበር ሲያስተምሩ ።

Re: አበረ፥ ባንዳነትን፥ እንዳቀነቀነ፥ ልደተ፥ ክርስቶስ፥ መድረሱ፥ ነው።

Posted: 24 Dec 2023, 00:42
by Axumezana
አይ፥ የናንተ፥ ነገር፥ ኦረ፥ አለማፈር
ምነው፥ ቸኮላችሁ፥ ባለጉዳዩ፥ ሳይናገር?
ግጥሙሟ፥ ግጥም፥ነው፥ እነ፥አደናብረው፥
ይኸ፥ ሁሉ፥እርግጫ፥ ኦረ፥ ለምንድር፥ ነው?
አየኹት፥ ፋኖ፥ፉሽካ፥ ተነፍቶለት፥ሲተም፥ ወደ፥ አዲስባ፥
ጠበንጃም፥የያዘ፥ ጀሌውም፥ አብሮ፥ መስመር፥ገባ፥
መሪ፥እንካ፥የለውም፥ ቅጥ፥ ያለው፥ ደርባባ፥
ስልክም፥ ስልክም፥ አለ፥ ቄሮ፥ አፍ፥ ሊገባ

የጅሎች፥ ሰልፍ፥ ነው፥ ሚልዬኖች፥ ማሰለፍ፥
ውል፥የሌለው፥ ጅረት፥ ሆነ፥ ታላቅ፥ ጎርፍ

ባለንጣዎቹ፥፥ ፊት፥ ለፊት፥ ቦይ፥ ሲከፍቱለት፥
ይፈስ፥ጀመረ፥ ግራ፥ቀኝ፥ ሊሆን፥ የቄሮ፥ ሽንት፥

ጎጃሜ፥ እንካ፥ ከጥንት፥ ጥንቁቅ፥ ብልህ፥ነበር፥
ኢሳያስን፥ አምኖ፥ አለ፥ በገር፥ በገር
ምክሬን፥ሳትሰማ፥ መከራ፥ ሳይመክርህ፥
ልጅህን፥ ከልክለው፥ ጌድዮንን፥ብቻ፥ልከህ

Re: አበረ፥ ባንዳነትን፥ እንዳቀነቀነ፥ ልደተ፥ ክርስቶስ፥ መድረሱ፥ ነው።

Posted: 24 Dec 2023, 00:50
by Selam/
አልማዜን አይቼ ምስራቅን ባያት
ኤደን ፈጥና መጣች ዩንዬን አዝላት
አክሱም ተጨመረች ባለቀ ሰዓት
ወያኔም ደስ አላት ካድሬ በዛላት

Re: አበረ፥ ባንዳነትን፥ እንዳቀነቀነ፥ ልደተ፥ ክርስቶስ፥ መድረሱ፥ ነው።

Posted: 24 Dec 2023, 01:12
by Axumezana
አክሱም፥ ኢዛናማ፥ የሆነው፥ ስደተኛ፥
ወያኔን፥ ተችቶ፥ ነው፥ ብሎ፥ ተስተካክለህ፥ ምራና!

አሰብን፥ ለኢሱ፥ ዝምብለህ፥ከሰጠህ፥
ካስፈጀህ፥ ጀግናውን፥ አስመራ፥ሊገባ፥ ተመለሱ፥ብለህ፥
በል፥ ፖሊስህን፥ መርምር፥ ብሎ፥ አይኔኬን፥ ቢነካ
ያሳዱት፥ጀመር፥ ለአገሩ፥ ዱቄቱን፥ ሰልቆ፥ በደንብ፥ ሳያቦካ፥

ወያኔን፥ አይጠላም፥ ኢሱንም፥ አይጠላም፥ ሁሉም፥ የርሱ፥ ናቸው
ነገር፥ግን፥በህልሙ፥ ያዬው፥ ኢሳያስ፥ ሲወድቅ፥ወይን፥ ሲቀጥል፥ ነው።
የእናንተ፥ ጩኸት፥ ስድቡም፥ ከባለ፥ ሕለመኛ፥ ነው።

ቀጥሉበት፥ ዘፈኑን፥ እንዳሻችሁ፥ ሁኑ
ይደረስበት፥ የለም፥ ወይ፥ ሁሉም፥ በየቀኑ፥
ወያነና፥ PP : ከነፉ፥ አንዳ፥ ላይ፥ ባአዋጅ፥ አንድ፥ ሆኑ
ተሞሸሩ፥ እንዳልል፥ ወያነ፥ አባት፥ ነው፥
እንዲያው፥ ያባት፥ የልጅ፥ እርቅ፥ድብልቅልቅ፥ ያለ፥ነው።

Re: አበረ፥ ባንዳነትን፥ እንዳቀነቀነ፥ ልደተ፥ ክርስቶስ፥ መድረሱ፥ ነው።

Posted: 24 Dec 2023, 01:25
by Selam/

Axumezana wrote:
24 Dec 2023, 01:12
አክሱም፥ ኢዛናማ፥ የሆነው፥ ስደተኛ፥
ወያኔን፥ ተችቶ፥ ነው፥ ብሎ፥ ተስተካክለህ፥ ምራና!

አሰብን፥ ለኢሱ፥ ዝምብለህ፥ከሰጠህ፥
ካስፈጀህ፥ ጀግናውን፥ አስመራ፥ሊገባ፥ ተመለሱ፥ብለህ፥
በል፥ ፖሊስህን፥ መርምር፥ ብሎ፥ አይኔኬን፥ ቢነካ
ያሳዱት፥ጀመር፥ ብዙ፥ቅመም፥ ለአገሩ፥ ጨርሶ፥ሳያቦካ፥
ወያኔን፥ አይጠላም፥ ኢሱንም፥ አይጠላም፥
ነገር፥ግን፥በህልሙ፥ ያዬው፥ ኢሳያስ፥ ሲወድቅ፥ወይን፥ ሲቀጥል፥ ነው።
የእናንተ፥ ጩኸት፥ ስድቡም፥ ለባለ፥ ሕለመኛ፥ ነው።
ቀጥሉበት፥ ዘፈኑን፥ እንዳሻችሁ፥ ሁኑ
ይደረስበት፥ የለም፥ ወይ፥ ሁሉም፥ በየቀኑ፥
ወያነና፥ PP : ከነፉ፥ አንዳ፥ ላይ፥ ባአዋጅ፥ አንድ፥ ሆኑ
ተሞሸሩ፥ እንዳልል፥ ወያነ፥ አባት፥ ነው፥
እንዲያው፥ ያባት፥ የልጅ፥ እርቅ፥ድብልቅልቅ፥ ያለ፥ነው።

Re: አበረ፥ ባንዳነትን፥ እንዳቀነቀነ፥ ልደተ፥ ክርስቶስ፥ መድረሱ፥ ነው።

Posted: 24 Dec 2023, 01:45
by Axumezana
ኮቪድ፥ ያነደደው፥ ፈረንጅ፥
በዬት፥ በኩል፥ መጣ፥ ወደ፥ ባለህልሙ፥ ደጅ፤

Re: አበረ፥ ባንዳነትን፥ እንዳቀነቀነ፥ ልደተ፥ ክርስቶስ፥ መድረሱ፥ ነው።

Posted: 24 Dec 2023, 01:55
by Selam/
ኮቪድ ያጠቃው ጉንፋናም
አክሱም ቅዘናም

Axumezana wrote:
24 Dec 2023, 01:45
ኮቪድ፥ ያነደደው፥ ፈረንጅ፥
በዬት፥ በኩል፥ መጣ፥ ወደ፥ ባለህልሙ፥ ደጅ፤

Re: አበረ፥ ባንዳነትን፥ እንዳቀነቀነ፥ ልደተ፥ ክርስቶስ፥ መድረሱ፥ ነው።

Posted: 24 Dec 2023, 02:40
by Axumezana
ሰላም፥ በአፉ፥መቅዘን፥ጀመረ፥
ምግብ፥ በሚበላበት፥እየቀባጠረ

ውሻ፥ ወደ፥ ትፋቱ፥ እንደሚመለስ፥
አይበቃም፤ወይ፥ መልከስከስ
ሃሳብን፥ በሃሳብ፥ እንደመደምሰስ፥

Re: አበረ፥ ባንዳነትን፥ እንዳቀነቀነ፥ ልደተ፥ ክርስቶስ፥ መድረሱ፥ ነው።

Posted: 24 Dec 2023, 10:32
by Selam/
እባብ ሃሳብ ሲሰጥ ፣ የታባሽ አይተሻል
በመርዛም ምላሱ ፣ ሰላምን ይነድፋል

Axumezana wrote:
24 Dec 2023, 02:40
ሰላም፥ በአፉ፥መቅዘን፥ጀመረ፥
ምግብ፥ በሚበላበት፥እየቀባጠረ

ውሻ፥ ወደ፥ ትፋቱ፥ እንደሚመለስ፥
አይበቃም፤ወይ፥ መልከስከስ
ሃሳብን፥ በሃሳብ፥ እንደመደምሰስ፥

Re: አበረ፥ ባንዳነትን፥ እንዳቀነቀነ፥ ልደተ፥ ክርስቶስ፥ መድረሱ፥ ነው።

Posted: 24 Dec 2023, 12:14
by Abere

በሙታን መካከል እርሱ (Axumezana} ብቻ ቀርቶ፥
ቆሞ አልቃሽ ተቅጥሮ - ወይን ወይን ያላል ጉሮሮውን ከፍቶ።

ሰአታት ቁሞ ሰላም ቢመክረውም፤
ዘወትር በተግሳጽ በጎ ቢያሳየውም፤
ጸላዬ ሰናይ ወያኔ ይዞት እምቢ አለ አልወጣም
አክሱምወኢዛናን በፍጹም አልለቅም፤
ትግራይን ስልጨርስ የት አገር አልሄድም።

ሚልዮን መናፍስት ሚልዮን የበላ፤
አስከሬን ላይ ቁሞ እያየ ደም አባላ፤
አይኑን በጥቁር ጨርቅ እውነትን ከልላ፤
ይለቅ ይሙት ይላል የትግራይን ጨቅላ።

እኔ ብሎ ሰይጣን! አለና ፎከረ እቱፍ ብሎ አጋንንት፤
ቀንቶ በወያኔ በክፋት በጥፋት ፤
አጨበጨበ አሉ አክሱምወኢዛና፥
ሪኮርድ ሰብሮ ሊቀሰይጣን ሁኖ በደስታ ሲዝናና።

ዋይ ዋይ እያሉ የትግራይ ህጻንት የትግራይ እናቶች፤
ምድር ጦር አምጭ አለ የሰይጣን አለቆች።

ሰላም ለአንተ ይሁን ሰላም ይልመድብህ ብሎ ቢገስጸው፤
ሊቀ ሰይጣ ወይን ይብልጡን ቀወሰው ፥
ትግራይ ትሙት ብሎ እቅጩን አረፈው።


ተንኮለኛው ዐብይ አካትሞ ገንዞ ወያኔን ቀብሮት፤
3ኛ ወያኔ ሰርቶ አሻንጉሊት ያ! የጥንቱ ወይን ህዝብ ያለ ምስሎት፤
ወይን ወይን ያላል የእንሰሳው ብዛት።

ወያኔ የት አለ? 10 ክንድ ተቆፍሮ ድንጋይ አፈር ለብሶ፥
አሻንጉሊት ይዞ ይህን ያህል ዝላይ ይህን ያህል ለቅሶ።

ምክር እምቢ ያለ መከራው መኸር ነው፤
ትግራይ የደረሰው ይህ የአበው ብሂል ነው።

እንደ Axumezana ልጓም የበጠሱ -የጥፋት ፈረሶች፤
አገሬ ኢትዮጵያ እጅግ ተፀየፈች።

ጦርነት ሰላምን አርግዞ ላይወልድ፥
እንድሁ በከንቱ እውነትን መካድ።

ሰላም ያጠግባል - ጦርነት ያስርባል፤
ሞት እና ዘብጥያ በጥልቁ ያወርዳል፤

ሰላምን አድምጥ ጆሮህን ከፍተህ -ልብህን አቅንተህ ፤
እንደ ሄርዶስ ላስጨረስከው ፍጥረት -የሰጠህን ጊዜ ንሰሀ ገብተህ፥ -

Re: አበረ፥ ባንዳነትን፥ እንዳቀነቀነ፥ ልደተ፥ ክርስቶስ፥ መድረሱ፥ ነው።

Posted: 24 Dec 2023, 12:24
by Educator
Askale Dama :lol: :lol:
Horus wrote:
23 Dec 2023, 22:32
/ wrote:
23 Dec 2023, 22:20
ሽሜው አክሱም ቅዘኖ - የአዝማሪ ቱፓክን ውልግድግድ የጠጅ ቤት ዘፈን አስመሰልከው። እርምህን አውጣ፣ ግጥም በፍፁም አያምርብህም።



Selam,

ሎሬት መንግስቱ ለማ ምን ብለው ነበር መሰልህ ፤

'ግጥምኮ አይደለም ሀ በሃ ቢሳካ
አረፍተነገሩ ስሜትን ካልነካ'

ብለው ሲያበቁ ቀጥለው ...
'አው እርግጥ ግጥም ነው፤ ግን መናኛ ነው'

ይሉ ነበር ሲያስተምሩ ።

Re: አበረ፥ ባንዳነትን፥ እንዳቀነቀነ፥ ልደተ፥ ክርስቶስ፥ መድረሱ፥ ነው።

Posted: 24 Dec 2023, 12:28
by Axumezana
ጥላቻ፥ ይገላል፥ ይቅርታ፥ይፈውሳል፥
ሞት፥ ከመረጥክ፥ በዛው፥ ዝለቅበት፥
ፈውስ፥ ከመረጥክ፥ በጀ፥ አወቅክበት
አጋንንት፥ያለው፥ በጥላቻ፥ ሰፈር፥
ይቅርታ፥ ምህረት፥ ባለበት፥ ይሸሻል፥ ሉሲፈር


Re: አበረ፥ ባንዳነትን፥ እንዳቀነቀነ፥ ልደተ፥ ክርስቶስ፥ መድረሱ፥ ነው።

Posted: 24 Dec 2023, 14:47
by Selam/
ጥላቻ እንደሚገድል ፣ ዛሬ ማን ነገረህ
ለአሥርት ዓመታት ፣ ወገኔን ጨፍጭፈህ
ከስልጣን ተባረህ ፣ መቀሌ ተከበህ
ዕልፍ የትግራይ ወጣት ፣ በረሃ ላይ ቀብረህ

Axumezana wrote:
24 Dec 2023, 12:28
ጥላቻ፥ ይገላል፥ ይቅርታ፥ይፈውሳል፥
ሞት፥ ከመረጥክ፥ በዛው፥ ዝለቅበት፥
ፈውስ፥ ከመረጥክ፥ በጀ፥ አወቅክበት
አጋንንት፥ያለው፥ በጥላቻ፥ ሰፈር፥
ይቅርታ፥ ምህረት፥ ባለበት፥ ይሸሻል፥ ሉሲፈር


Re: አበረ፥ ባንዳነትን፥ እንዳቀነቀነ፥ ልደተ፥ ክርስቶስ፥ መድረሱ፥ ነው።

Posted: 24 Dec 2023, 15:31
by Axumezana
በደልን፥ ከቆጠርን፥ሁሉም ጋ ፥ አለ፥ ፋይል፥
የትግራይ፥ የአማራ፥ ጥል፥ የስጋ፥ ትል፥
እናንተም፥ ፎኑኑ፥ ወያኔም፥ ይወይን፥
አበይን፥ መነቅነቅ፥ ያለ ጊዜው፥ የማይሆን፥

ፋኖ፥ ልፋ፥ ብሎት፥ አቀበት፥ ቁልቁሎት፥ ይወርዳል
አራት፥ ኪሎ፥ ለመያዝ፥ በምናብ፥ ይቀላል፥
ፈረሰኛውን፥ ማለፍ፥ እንዴት፥ ይቻላል
ከሁሉም፥ አማራጩ፤ ውይይት፥ ይሻላል

Re: አበረ፥ ባንዳነትን፥ እንዳቀነቀነ፥ ልደተ፥ ክርስቶስ፥ መድረሱ፥ ነው።

Posted: 24 Dec 2023, 16:06
by Selam/
ወያኔ ኩነኔ ፣ የሰይጣን ዘመድ
ክፉና ምቀኛ ፣ ባለጌና ስድ
ለሰላም ባይተዋር ፣ ለፍትህ ባዕድ
ከራስህ ጋር ታረቅ ፣ ብዙ ሳትሄድ


Axumezana wrote:
24 Dec 2023, 15:31
በደልን፥ ከቆጠርን፥ሁሉም ጋ ፥ አለ፥ ፋይል፥
የትግራይ፥ የአማራ፥ ጥል፥ የስጋ፥ ትል፥
እናንተም፥ ፎኑኑ፥ ወያኔም፥ ይወይን፥
አበይን፥ መነቅነቅ፥ ያለ ጊዜው፥ የማይሆን፥

ፋኖ፥ ልፋ፥ ብሎት፥ አቀበት፥ ቁልቁሎት፥ ይወርዳል
አራት፥ ኪሎ፥ ለመያዝ፥ በምናብ፥ ይቀላል፥
ፈረሰኛውን፥ ማለፍ፥ እንዴት፥ ይቻላል
ከሁሉም፥ አማራጩ፤ ውይይት፥ ይሻላል

Re: አበረ፥ ባንዳነትን፥ እንዳቀነቀነ፥ ልደተ፥ ክርስቶስ፥ መድረሱ፥ ነው።

Posted: 24 Dec 2023, 16:37
by Axumezana
ሰላም፥ ያመጣል፥ ብለው፥ Selam አሉት፥
እሱ፥ግን፥መጎደኛ፥ የሚያስበው፥ሁከት፥
ሸብ፥እንዲ፥ ደረግ፥ አዲስ፥አበባ፥ ላኩት፥
አራት፥ ኪሎ፥ለመግባት፥ ይያዙት፥ ሲሻኮት፥
ያስጎብኙት፥ ቅሊንጦን፥ አዋሽም፥ ለሙቀት

Re: አበረ፥ ባንዳነትን፥ እንዳቀነቀነ፥ ልደተ፥ ክርስቶስ፥ መድረሱ፥ ነው።

Posted: 24 Dec 2023, 17:48
by Selam/
ይሻሻላል ብዬ ፣ ገጥሜ ባሳየው
ላቲኑን አምጥቶ ፣ አደበላለቀው
መቼም የማጠራው ፣ ጉፋያው አክሱም ነው

Axumezana wrote:
24 Dec 2023, 16:37
ሰላም፥ ያመጣል፥ ብለው፥ Selam አሉት፥
እሱ፥ግን፥መጎደኛ፥ የሚያስበው፥ሁከት፥
ሸብ፥እንዲ፥ ደረግ፥ አዲስ፥አበባ፥ ላኩት፥
አራት፥ ኪሎ፥ለመግባት፥ ይያዙት፥ ሲሻኮት፥
ያስጎብኙት፥ ቅሊንጦን፥ አዋሽም፥ ለሙቀት