Page 1 of 1
“በሃገር ውስጥ ጦርነት ሃይላችንና ጦራችን በዚህ ልክ ካለቀ የውጭ ጠላት ቢያጋጥመን ምን ልንሆን ነው? እርቅ ይሻለናል“ የመከላከያ አዛዠ
Posted: 19 Dec 2023, 16:01
by temari
Re: “በሃገር ውስጥ ጦርነት ሃይላችንና ጦራችን በዚህ ልክ ካለቀ የውጭ ጠላት ቢያጋጥመን ምን ልንሆን ነው? እርቅ ይሻለናል“ የመከላከያ አዛዠ
Posted: 19 Dec 2023, 16:31
by ZEMEN
It is you make the deal but with whom you are making the deal is the point. No one in this world will beleive Abiy and and will make a deal or any kind of dialogue. too late. Amara is in it to win it.
Re: “በሃገር ውስጥ ጦርነት ሃይላችንና ጦራችን በዚህ ልክ ካለቀ የውጭ ጠላት ቢያጋጥመን ምን ልንሆን ነው? እርቅ ይሻለናል“ የመከላከያ አዛዠ
Posted: 19 Dec 2023, 16:56
by temari
ZEMEN wrote: ↑19 Dec 2023, 16:31
It is you make the deal but with whom you are making the deal is the point. No one in this world will beleive Abiy and and will make a deal or any kind of dialogue. too late. Amara is in it to win it.
Abiy is done! No amount of „negotiations“ can save Abiy. I posted the commander’s speech to show the level of hardship and desperation the army is in, i.e. those who are actually paying with their lives for one incompetent and cruel dictator.
I guess the only negotiation that could bring a ceasefire would be the complete withdrawal of ENDF from the Amhara region and the resignation of the incompetent criminal psychopath Abiy. As long as the madman is in power there can be no peace.
Re: “በሃገር ውስጥ ጦርነት ሃይላችንና ጦራችን በዚህ ልክ ካለቀ የውጭ ጠላት ቢያጋጥመን ምን ልንሆን ነው? እርቅ ይሻለናል“ የመከላከያ አዛዠ
Posted: 19 Dec 2023, 19:21
by Za-Ilmaknun
ሁለት የሚገርሙ ምልክታዎች፡-
1 የመከላከያው አዛዘዠ ሰራዊቱ እያለቀ ነው፡ እባካችሁ ጦርነት አቁሙልን የሚል ተናፅኖ ሲሆን ፡ የተላለፈው መልእክት፡ መንግስት እስክናልቅ ጦርነት አያቆምም ነው፡፡
2 የ አድማ ብተናው ሰውዪ፡) ኦነግ ሀምሳ አመት ስለጨፈጨፈ በዛው ይቀጥል፡ ፋኖ ግን አዲስ ስለሆነ ፡ እንመታዋለን ነው፡፡ የ ብአዴን ነገር ጌቶቹን ያሰደሰተ መስሎት፡ መከላከያውን እናስፈጀው እያለ ነው፡፡