Page 1 of 1
በአብይ( ዳዊት)፥ እጅ፥ የወደቀው፥ ኢሳያስ፤( ጎልያድ)
Posted: 18 Dec 2023, 03:15
by Axumezana
እንደ፥ ቦክስ፥ እጫዋች፥ ዳኞ
እጅን፥ ከፍ፥ እድርጎ፥ ይዞ፥ አለን፥ ኬኛ፥
የሚተካኝን፥ አግኝቻለሁ
ቹቦዬን፥ ለሱ፥ ሰጥቻለሁ፥
እኔም፥ በሱ፥ እመራለሁ፥
ወዳጅም፥ ጠላትም፥ ይስማው፥
ይኸን፥ ልጅ፥ የሚቋወመው፥
ኦነግ፥ ሆነ፥ ግንቦት ሰባት፥ አኽላባት
አሜሪካም፥ ያላችሁ፥ የኔ፥ የጡት፤ልጆች፥
በእጄ፥ የበላችሁ፥ የጠጣችሁ
ዶላር፥ በየጊዜው፥ የተቆረጠላችሁ፥
ከግብፅም፥ቢሆን፥ ከእኔ፥ ከአባታችሁ
ቀጭን፥ ትእዛዜ፥ ይድረሳችሁ
አብይን፥ ከፍ፥ ከፍ፥ አድሩጉት፥
ለሱ፥ ተገዙ፥ ስገዱለት፥
እነ፥ ታማኝም፥ ይንበርከኩለት
ዋ፥ እርሱን፥ የተቃወማችሁ፥ እለት፥
ፈዳይን፥ አለኝ፥ በቅርብም፥ በሩቅም፥
ተቀዋሚዎቼን፥ የሚለቃቅም
አብይ፥ ኖቬል፥ ለብቻው፥ ሲሸለም፥
ኢሳያስ፥ አለ፥እርር፥ ድብን፥ ክርትም
ቅጥል፥እርር፥ ኩምትርትር፥ ተኸደነ፥ፀሊም
ከዚያች፥ ቀን፥ ጀምሮ፥
ቃዬን፥ አቤልን፥ እንደጠላው፥ አምሮ፥
ኢሳያስ፥ አደባ፥ እብይን፥ ሊገላገል፥ ቀብሮ፥
ታድያ፥ አብይ(ህልመኛው) ፥ ምኑ፥ ሞኝ፥
በህልሙ፥ ታየው፥ ኢሳያስ፥ ሞቱን፥ ሲመኝ
ከዚያ፥ ቀን፥ ጅምሮ፥ እርቀ፥ አረብ፥
ተቀየረ፥ እባብና፥ እባብ፥ ካብ፥ ለካብ
Axumezana ያንን፥ ክፍተት፥ በህልሙ፥ አይቶ
# Abiy Bring Back Our Acess to Red Sea! አስጮኸ፥ አብዝቶ፥
አብይም፥ አለ፥ የባህር፥ በር፥ አዘናግቶ
የIsaias cyber mafia: ሆነ፥እንክቶ
ዳዊት( አብይ)፥ ጎልያድ( ኢሱን)፥ ገጠመው፥
ጎልያድ(ኢሳያስን) ፥ በአፍ፥ ጢሙ፥ደፋው፥
ኢትዮጵያ፥ ሰላም፥ ረጭ፥ አለች፥
በፈጣን፥ እድገት፥ ፈጠነች፥ በለፀገች፥
ምድራችን፥ አረፈች፥ከበላኢ ሰብ፥ ከእርኩሰ፥
ትእቢተኛ፥ ነፍሰ፥ገዳይ፥ የናቅፋ፥ መንፈስ፤
Re: በአብይ( ዳዊት)፥ እጅ፥ የወደቀው፥ ኢሳያስ፤( ጎልያድ)
Posted: 19 Dec 2023, 01:20
by Axumezana
Axumezana wrote: ↑18 Dec 2023, 03:15
እንደ፥ ቦክስ፥ እጫዋች፥ ዳኞ
እጅን፥ ከፍ፥ እድርጎ፥ ይዞ፥ አለን፥ ኬኛ፥
የሚተካኝን፥ አግኝቻለሁ
ቹቦዬን፥ ለሱ፥ ሰጥቻለሁ፥
እኔም፥ በሱ፥ እመራለሁ፥
ወዳጅም፥ ጠላትም፥ ይስማው፥
ይኸን፥ ልጅ፥ የሚቋወመው፥
ኦነግ፥ ሆነ፥ ግንቦት ሰባት፥ አኽላባት
አሜሪካም፥ ያላችሁ፥ የኔ፥ የጡት፤ልጆች፥
በእጄ፥ የበላችሁ፥ የጠጣችሁ
ዶላር፥ በየጊዜው፥ የተቆረጠላችሁ፥
ከግብፅም፥ቢሆን፥ ከእኔ፥ ከአባታችሁ
ቀጭን፥ ትእዛዜ፥ ይድረሳችሁ
አብይን፥ ከፍ፥ ከፍ፥ አድሩጉት፥
ለሱ፥ ተገዙ፥ ስገዱለት፥
እነ፥ ታማኝም፥ ይንበርከኩለት
ዋ፥ እርሱን፥ የተቃወማችሁ፥ እለት፥
ፈዳይን፥ አለኝ፥ በቅርብም፥ በሩቅም፥
ተቀዋሚዎቼን፥ የሚለቃቅም
አብይ፥ ኖቬል፥ ለብቻው፥ ሲሸለም፥
ኢሳያስ፥ አለ፥እርር፥ ድብን፥ ክርትም
ቅጥል፥እርር፥ ኩምትርትር፥ ተኸደነ፥ፀሊም
ከዚያች፥ ቀን፥ ጀምሮ፥
ቃዬን፥ አቤልን፥ እንደጠላው፥ አምሮ፥
ኢሳያስ፥ አደባ፥ እብይን፥ ሊገላገል፥ ቀብሮ፥
ታድያ፥ አብይ(ህልመኛው) ፥ ምኑ፥ ሞኝ፥
በህልሙ፥ ታየው፥ ኢሳያስ፥ ሞቱን፥ ሲመኝ
ከዚያ፥ ቀን፥ ጅምሮ፥ እርቀ፥ አረብ፥
ተቀየረ፥ እባብና፥ እባብ፥ ካብ፥ ለካብ
Axumezana ያንን፥ ክፍተት፥ በህልሙ፥ አይቶ
# Abiy Bring Back Our Acess to Red Sea! አስጮኸ፥ አብዝቶ፥
አብይም፥ አለ፥ የባህር፥ በር፥ አዘናግቶ
የIsaias cyber mafia: ሆነ፥እንክቶ
ዳዊት( አብይ)፥ ጎልያድ( ኢሱን)፥ ገጠመው፥
ጎልያድ(ኢሳያስን) ፥ በአፍ፥ ጢሙ፥ደፋው፥
ኢትዮጵያ፥ ሰላም፥ ረጭ፥ አለች፥
በፈጣን፥ እድገት፥ ፈጠነች፥ በለፀገች፥
ምድራችን፥ አረፈች፥ከበላኢ ሰብ፥ ከእርኩሰ፥
ትእቢተኛ፥ ነፍሰ፥ገዳይ፥ የናቅፋ፥ መንፈስ፤
Re: በአብይ( ዳዊት)፥ እጅ፥ የወደቀው፥ ኢሳያስ፤( ጎልያድ)
Posted: 19 Dec 2023, 01:27
by Misraq
ሕወሃት ግንቦት-7 ኢዜማን ከቅጥር ግቢ አባርሮ የኦሕዴድን ቂጥ በደንብ አርጥቦ በበለጠ ሁኔታ እየላሰ ስታይ ሕወሃትን አለማድነቅ ይከብዳል።
Re: በአብይ( ዳዊት)፥ እጅ፥ የወደቀው፥ ኢሳያስ፤( ጎልያድ)
Posted: 19 Dec 2023, 01:40
by Axumezana
አሜሪካ፥ የእንግሊዝ፥ ልጅ፥ እንደሆነ፥ ሁሉና፥ በስትራታጂክ፥ ጥምረት፥ አለምን፥ እንደሚገዙ፥ ኦህዲድ፥ የወያነ፥ ልጅ፥ እንደመሆኑ፥ መጠን፥ ስትራቴጅክ፥ ጥምረት፥ ከወያነ፥ ጋር፥ መስርቶ፥ ሌሎቹን፥ አስተባብረው፥ ኢትዮጵያን፥ ወደ፥ ከፍታ፥ ቢወስዱ፥ ምንድነው፥ ችግሩ፤ አለዝያ፥ ወያኔ፥ የሌሌበት፥ ዜሮ ፥ ዜሮ፤ ኢትዮጵያ፥ ያለትግረዋይ፥ መኪና፥ ያለሞተር፥የተባለምውም፥ ጠቅላዩ፥ ቀደም፥ ብለው፥ ተንብየውታል።
Re: በአብይ( ዳዊት)፥ እጅ፥ የወደቀው፥ ኢሳያስ፤( ጎልያድ)
Posted: 19 Dec 2023, 01:52
by Tog Wajale E.R.
Re: በአብይ( ዳዊት)፥ እጅ፥ የወደቀው፥ ኢሳያስ፤( ጎልያድ)
Posted: 19 Dec 2023, 02:26
by Misraq
Axumezana wrote: ↑19 Dec 2023, 01:40
አሜሪካ፥ የእንግሊዝ፥ ልጅ፥ እንደሆነ፥ ሁሉና፥ በስትራታጂክ፥ ጥምረት፥ አለምን፥ እንደሚገዙ፥ ኦህዲድ፥ የወያነ፥ ልጅ፥ እንደመሆኑ፥ መጠን፥ ስትራቴጅክ፥ ጥምረት፥ ከወያነ፥ ጋር፥ መስርቶ፥ ሌሎቹን፥ አስተባብረው፥ ኢትዮጵያን፥ ወደ፥ ከፍታ፥ ቢወስዱ፥ ምንድነው፥ ችግሩ፤ አለዝያ፥ ወያኔ፥ የሌሌበት፥ ዜሮ ፥ ዜሮ፤ ኢትዮጵያ፥ ያለትግረዋይ፥ መኪና፥ ያለሞተር፥የተባለምውም፥ ጠቅላዩ፥ ቀደም፥ ብለው፥ ተንብየውታል።
የኦሕዴድን ፊንጢጣ መላስ ጣፍጦሃል ባክህ። ሳታማሃኝ ላስ እያለህ ነው መገርሳ
የተጋሩን ከማስተር ወደ ሃውስ ኒግሮ ያለምንም ማመንታት የመቀየር flexibility አለማድነቅ ንፉግነት ነው
Re: በአብይ( ዳዊት)፥ እጅ፥ የወደቀው፥ ኢሳያስ፤( ጎልያድ)
Posted: 19 Dec 2023, 04:06
by Axumezana
The world has been in peace at large after the World War II due to the balancing power of allied countries and the same is true for Ethiopia ! Repentance, forgiveness , reconcilation and alliance is the way forward !
Re: በአብይ( ዳዊት)፥ እጅ፥ የወደቀው፥ ኢሳያስ፤( ጎልያድ)
Posted: 19 Dec 2023, 10:37
by Abere
እንደ Axumezana ክብሩን ከአቧራ በሚያስጠላ መልኩ ላይ የጣለ ሰው አላጋጠመኝም። ስም ከስብ ይሸታል ይላል አማራ ስለ ሰብዐዊ ክብሩ ሲያስረዳ - ይህ የወያኔ ዜጋ ግን ክብሩን በሳሙና አለቅልቆ ፍሳሽ ውስጥ ለቆታል። የአብይ አህመድን እግር አቧራ የሚልስ ትግሬን ያረደበትን ቢላዋ እንደ መስቀል ተንበርክኮ የሚሳለም የሚደንቅ ትግሬ Axumezana ነው። ኢሳይያስን መቃወም አንድ ነገር ቀንደኛ የትግሬ ጥላት የሆነውን አብይ አህመድ መደገፍ ከሰውነት ተራ መውረድ ነው። እኔ ትግሬ እንደ ሌሎች ኢትዮጵያዊያን ጀግና ይመስለኝ ነበር አሁን ግን ምናልባት ፈሪ የሚበቅልበት ምድር ነው ማለት ነው - ገዳዩን የሚያከብር፤የሚለማመጥ እና የሚቅለሰለስ ህዝብ። የዛሬው ትግሬ የወድፊቱን ትግሬ ትውልድ የሚያሰድብ በመሆኑ ያሳዝናል - ታሪክ ይቅር የማይለው በትውልድ ላይ ይተፈጸመ ዝንታዊ ሽንፈት።
Re: በአብይ( ዳዊት)፥ እጅ፥ የወደቀው፥ ኢሳያስ፤( ጎልያድ)t
Posted: 19 Dec 2023, 13:42
by Axumezana
አብይ፥ ስህተቶቹን፥ እስካረመ፥ ድረስ፥ እድል፥ሊሰጠው፥ ይገባል። የኢሳያስ፥ መንግስት፥ ማንነት፥ አንተም፥ታውቀዋለሁ፥ መለወጥ፥ አለበት።
አብይ፥ ደግሞ፥ በእርግጥ፥ ያጠፋዋል። Axumezana አብይን፥ የሚተቸው፥ እዲስተካከል፥ ነው፥ እንጂ፥ ከስልጣን፥ እንዲወገድ፥ አይደለም።
Re: በአብይ( ዳዊት)፥ እጅ፥ የወደቀው፥ ኢሳያስ፤( ጎልያድ)t
Posted: 19 Dec 2023, 14:25
by Selam/
አክሱም ቅዘኖ ፡ እንገነጠላለን ስትል አልነበረም እንዴ ፣ ምን አገባህ ኢትዮጵያውያኖች መንገድ ላይ ቢሰቅሉት?
Axumezana wrote: ↑19 Dec 2023, 13:42
አብይ፥ ስህተቶቹን፥ እስካረመ፥ ድረስ፥ እድል፥ሊሰጠው፥ ይገባል። የኢሳያስ፥ መንግስት፥ ማንነት፥ አንተም፥ታውቀዋለሁ፥ መለወጥ፥ አለበት።
አብይ፥ ደግሞ፥ በእርግጥ፥ ያጠፋዋል። Axumezana አብይን፥ የሚተቸው፥ እዲስተካከል፥ ነው፥ እንጂ፥ ከስልጣን፥ እንዲወገድ፥ አይደለም።