Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15365
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ብርሃኑ ጁላ እና ዐብይ ደብረዘይት ዐየር ሃይል በጭንቀት ሱባዔ ገብተዋል፤ 2 ሻለቃ መከላከያ በየዕለቱ ለፋኖ ግብር ይቀርባል።

Post by Abere » 16 Dec 2023, 14:55

ብርሃኑ ጁላ እና ዐብይ ደብረዘይት ዐየር ሃይል በጭንቀት ሱባዔ ገብተዋል፤ 2 ሻለቃ መከላከያ በየዕለቱ ለፋኖ ግብር ይቀርባል።እርጉዝ ላም፤ እርጉዝ ሴት በሳር ጎጆ ቤት የሚያቃጥለው የጨነቀው ብርሃኑ ጁላ ከአለም 1ኛ ተዋጊነን በማለት ሲያስቀን ከርሞ ነበር። የሚገርመው ግን በየዕለቱ ስንት የኦሮሞ ልጅ በሻለቃ ተጠርንፎ እንደ ቅጠል ስለመርገፉ አይነገርም።



DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13215
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ብርሃኑ ጁላ እና ዐብይ ደብረዘይት ዐየር ሃይል በጭንቀት ሱባዔ ገብተዋል፤ 2 ሻለቃ መከላከያ በየዕለቱ ለፋኖ ግብር ይቀርባል።

Post by DefendTheTruth » 16 Dec 2023, 15:05

አበሩ፣ በየቀኑ 2 ሻለቃ ጦር እያስገበራችዉ፣ በአንፃሩም ደግሞ ከአንደራደርም ወደ አረ እንደራደራለን መጣችዉ፣ ይገርማል፣ አይደል?


Abere
Senior Member
Posts: 15365
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ብርሃኑ ጁላ እና ዐብይ ደብረዘይት ዐየር ሃይል በጭንቀት ሱባዔ ገብተዋል፤ 2 ሻለቃ መከላከያ በየዕለቱ ለፋኖ ግብር ይቀርባል።

Post by Abere » 16 Dec 2023, 15:30

DDT,

ደጋግመው እያስገነዘቡ፤እያስጠነቀቁ ነው። ታዲያ ይህ ችግሩ ከምኑ ላይ ነው? ወልቃይቴ በጌምድሬ ነው እያሉህ ነው።

ባይ ገርምህ አዲስ አበባ እንድሁ ማስጠንቀቂያ እና ማስገንዘብያ ያደርጋል።





DefendTheTruth wrote:
16 Dec 2023, 15:05
አበሩ፣ በየቀኑ 2 ሻለቃ ጦር እያስገበራችዉ፣ በአንፃሩም ደግሞ ከአንደራደርም ወደ አረ እንደራደራለን መጣችዉ፣ ይገርማል፣ አይደል?


Selam/
Senior Member
Posts: 17772
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ብርሃኑ ጁላ እና ዐብይ ደብረዘይት ዐየር ሃይል በጭንቀት ሱባዔ ገብተዋል፤ 2 ሻለቃ መከላከያ በየዕለቱ ለፋኖ ግብር ይቀርባል።

Post by Selam/ » 16 Dec 2023, 15:32

ካድሬው - ፋኖ የጦር መሳሪያ ፋብሪካ አለው እንዴ?

ከየት እያመጣው ነው ጀዝባው ጁላን ለዚህን ያህል ጊዜ ከላይ ታች የሚያራውጠው? እናንተ አይጥ ወያኔዎቹ እንኳን ለሃያ ዓመት ጉድጓድ ውስጥ በቀበራችሁት መሳሪያ ነበር ስትፎክሩ የነበረው።


DefendTheTruth wrote:
16 Dec 2023, 15:05
አበሩ፣ በየቀኑ 2 ሻለቃ ጦር እያስገበራችዉ፣ በአንፃሩም ደግሞ ከአንደራደርም ወደ አረ እንደራደራለን መጣችዉ፣ ይገርማል፣ አይደል?


Post Reply