Page 1 of 1

ሻኔን በመሓልህ አስቀምጠህ እየቀልብክ፣ የፀጥታ ሀይሉን በደፈጣ እያስመታህ፣ የደሃን ልጅ እያስጨርስክ፣ አሁን ደግሞ መንገድ ሳይሰራልኝ ቀረ ብለህ ስሞታ ታሰማለህ።

Posted: 15 Dec 2023, 08:54
by DefendTheTruth
ሻኔን በመሓልህ አስቀምጠህ እየቀልብክ፣ የፀጥታ ሀይሉን በደፈጣ እያስመታህ፣ የደሃን ልጅ እያስጨርስክ፣ አሁን ደግሞ መንገድ ሳይሰራልኝ ቀረ ብለህ ስሞታ ታሰማለህ። ሁለት ወዶ አይሆንም። ሽፍታዉ ለምን መንገዱንም አይሰራልህም ታዲያ?

ወደሽ ከተደፋሽ፣ ብረግጡሽ አይክፋሽ ነዉ ና ቻለዉ።

ጣትህን ወደ መንገስት ከመቀሰርህ በፊት ወደ ራስህ መልሰህ እንዴት ወደዚህ ደረጃ እንደደርሰ ራስህን ገምግም!