Mereja.Forum
https://mereja.forum/content/
ጎጃም የገባው እንዳይወጣ ተከቦ እየተወቀጠ ያለው የ ጁላ ሚሊሻ፡) ከ አጣዪ እስከ በጤ ፈጣኑ የ ፈርጣጩ ሩጫ
https://mereja.forum/content/viewtopic.php?f=2&t=334399
Page
1
of
1
ጎጃም የገባው እንዳይወጣ ተከቦ እየተወቀጠ ያለው የ ጁላ ሚሊሻ፡) ከ አጣዪ እስከ በጤ ፈጣኑ የ ፈርጣጩ ሩጫ
Posted:
11 Dec 2023, 18:04
by
Za-Ilmaknun
የጎጃም ፋኖ ፡ ዘው ብሎ ወደ ሰፈሩ የገባውን የ ጁላ ሚሊሻ እንዳይወጣ በሩን ዘግቶ እየጠለዘው ሲሆን፡ የሸዋውን ፋኖ ምት መቋቋም የተሳነው ፡ የ አብይ ግብስብስ ደሞ በተለመደው ፍርጠጣው ከ አጣዪ ተምዘግዝጎ በጤ ደርሷል
አጃኢብ ነው የዘንድሮ