Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42632
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የአቢይ አህመድ ደም መጣጭ አረመኔ አገዛዝ 100 ሰዎች ናቸው (ታዬ ደንድአ)

Post by Horus » 11 Dec 2023, 17:52

አቶ ታዬ ይህን ያለው ቀደም ብሎ ነበር ። አሁን ወይ መታሰር ወይም መገደሉ ስለ ማይቀር የነዚህን 100 ሰዎች ስም ዝርዝር ለአለም እንዲያሳውቅ ያስፈልጋል ። በመሰረቱ ይህ አባባል ትክክል ይመሳላል ። ነገር አቢይና ወንጀለኞቹ የአለም ፍርድ ቤት ይቅረቡ ቢባል ከ100 አይበልቱም ።