የወለፈንዲ ዘመን!
Posted: 11 Dec 2023, 12:41
ሻቢያ ጦር መዘዘ ና ጫካ ገባ፣ በሁሉም ተኮነነ፣ ተዘመተበት፣ ሁሉም ወደ ጦር ግንባር ተብሎ ተለፈፈ።
ወያኔም መጠ፣ ጦር መዘዘ ና ጫካ ገባ፣ በሁሉም ተኮነነ፣ ተዘመተበት፣ ሁሉም ወደ ጦር ግንባር ተብሎ ተለፈፈ።
ኦነግም መጠ፡ ጦር መዘዘ ና ጫካ ገባ፣ በሁሉም ተኮነነ፣ ተዘመተበት፣ ሁሉም ወደ ጦር ግንባር ተብሎ ተለፈፈ።
ሌሎችም ከተለያዩ ሕዝቦች መጡ ና ጦር መዘዙ፣ ጫካ ገቡ፣ በሁሉም ተኮነኑ፣ ተዘመተባቸዉ፣ ሁሉም ወደ ጦር ግንባር ተብሎ ተለፈፈ።
በመጨረሻም ፋኖ የምባል ሌላ አማፂ መጠና ጦር መዘዘ፣ ጫካ ገባ፣ ከተሞችን ተቆጣጠርኩኝ ብሎ በወል አወጀ፣ ሁሉም በእኔ ስር ነዉ ብሎም አወጀ፣ በሕግ የተመረጠዉን መንግስት በጉልበት ግርስሻለሁ ብሎም ለፈፈ።
መንግስትም በተጠለበት ሀላፊነት መሰረት የሕግ የበላይነትን ለመስከበር ተልዕኮ ገበ።
ከዚህ በፊት፣ ሁሉም ወደ ጦር ግንባር ብሎ የለፈፉት ዞር ብሎ ጦሩ ከአማራ ክልል ይዉጣ ብሎ መለፈፉን ተያየዘዉ፣ መንግስት ላይም ዘመተ። እኩልነት የምባል ነገር መስማት አንፈልግም ብሎም አወጁ።
ላኪያቸዉም በለመዱት የሰበኣዊ መብት ጀርባ ቆሞ መንግስት ላይ ዘመቱበት። አገራችን ላይ ታይቶ የማይታወቅ አደገ ደቀኑባት።
ሕዝባችን ንቃ! ራስህን ጠብቅ!
ወያኔም መጠ፣ ጦር መዘዘ ና ጫካ ገባ፣ በሁሉም ተኮነነ፣ ተዘመተበት፣ ሁሉም ወደ ጦር ግንባር ተብሎ ተለፈፈ።
ኦነግም መጠ፡ ጦር መዘዘ ና ጫካ ገባ፣ በሁሉም ተኮነነ፣ ተዘመተበት፣ ሁሉም ወደ ጦር ግንባር ተብሎ ተለፈፈ።
ሌሎችም ከተለያዩ ሕዝቦች መጡ ና ጦር መዘዙ፣ ጫካ ገቡ፣ በሁሉም ተኮነኑ፣ ተዘመተባቸዉ፣ ሁሉም ወደ ጦር ግንባር ተብሎ ተለፈፈ።
በመጨረሻም ፋኖ የምባል ሌላ አማፂ መጠና ጦር መዘዘ፣ ጫካ ገባ፣ ከተሞችን ተቆጣጠርኩኝ ብሎ በወል አወጀ፣ ሁሉም በእኔ ስር ነዉ ብሎም አወጀ፣ በሕግ የተመረጠዉን መንግስት በጉልበት ግርስሻለሁ ብሎም ለፈፈ።
መንግስትም በተጠለበት ሀላፊነት መሰረት የሕግ የበላይነትን ለመስከበር ተልዕኮ ገበ።
ከዚህ በፊት፣ ሁሉም ወደ ጦር ግንባር ብሎ የለፈፉት ዞር ብሎ ጦሩ ከአማራ ክልል ይዉጣ ብሎ መለፈፉን ተያየዘዉ፣ መንግስት ላይም ዘመተ። እኩልነት የምባል ነገር መስማት አንፈልግም ብሎም አወጁ።
ላኪያቸዉም በለመዱት የሰበኣዊ መብት ጀርባ ቆሞ መንግስት ላይ ዘመቱበት። አገራችን ላይ ታይቶ የማይታወቅ አደገ ደቀኑባት።
ሕዝባችን ንቃ! ራስህን ጠብቅ!