የ ሰላም ሚንስትር ዴታ ኦቦ ታዪ ደንደአ ስለሰላም በመናገራቸው በ አብይ አህመድ በተፃፈ ቀጭን ትእዛዝ ከስልጣን ተባረሩ ፡)
Posted: 11 Dec 2023, 12:12
የ ኦህዴድ አገዛዝ አንድ ሁለት እያለ የራሱን ደንገጡሮች እየበላ ነው፡፡ ለማስመሰል የተደራጀውና በ ብአዴኑ ምስለኔ ፡ ብናልፍ አንዱአለም የሚመራ የሰላም ሚኒስትር፡ ዛሬ ሚኒስትር ዴታው እንዲባረር የሆነው ፡ የሚኒስትር መስሪያቤቱ ስራውን ለመስራት በመሞከሩ ነው፡፡
ከ ጦርነት ውጭ ወደ ዉጭ ያለው ኦሮሙማ ትግራይን ካወደመ በሁዋላ፡ አሁን ደሞ አማራውን ለማድቀቅ ፡ የድሮን መአት እያወረደበት ቢሆንም፡ ጀግናው ፋኖ ግን ግትልትሉን ሰራዊት መሬት ላይ እያራወጠው ነው፡፡
የታዪ ደንደአ የስንብት ማስታወሻ፡-
ለክቡር ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ
የተናገሩትንና የፃፉትን የመደመር እሳቤ አምኜ ተከተልኩዎት:: አሁን ግን በተናገሩት የማይኖሩ ብቻ ሳይሆን በሰዉ ደም የሚጫወቱ አረመኔ መሆንዎን ተረድቻለሁ:: እዉነት መስሎኝ በሀገር ህልውና ስም ሲያካሄዱ የነበረዉንና ኢትዮጵያውያንን ከማገዳደል አልፎ ሀገሪቷን ያደቀቃትን ከንቱ ጦርነት ሳዳምቅልዎ በነበረበት ወቅት ሲያወድሱኝ ነበር:: ዛሬ ነገሩ ገብቶኝ የወንድማማቾች መገዳደል ይቆም ዘንድ ለሰላም በመወገኔ ከስልጣን አነሱኝ:: ለወንበርና ለመኪና በመገዛት ኦሮሞን በኦሮሞ ለማጥፋትና ኦሮሞን ከወንድሞቹ ጋር ለማጣላት የሚጫወቱትን ቁማር እያየሁ ዝም ባለማለቴ እጅግ ደስተኛ ነኝ:: ስለነበረን አጭር ቆይታ አመሰግናለሁ::
እስካለሁ ድረስ ለሰላምና ለህዝቦች ወንድማማችነት የማደርገዉ ትግል ይቀጥላል!
ታዬ ደዳዓ
@showapresa
ከ ጦርነት ውጭ ወደ ዉጭ ያለው ኦሮሙማ ትግራይን ካወደመ በሁዋላ፡ አሁን ደሞ አማራውን ለማድቀቅ ፡ የድሮን መአት እያወረደበት ቢሆንም፡ ጀግናው ፋኖ ግን ግትልትሉን ሰራዊት መሬት ላይ እያራወጠው ነው፡፡
የታዪ ደንደአ የስንብት ማስታወሻ፡-
ለክቡር ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ
የተናገሩትንና የፃፉትን የመደመር እሳቤ አምኜ ተከተልኩዎት:: አሁን ግን በተናገሩት የማይኖሩ ብቻ ሳይሆን በሰዉ ደም የሚጫወቱ አረመኔ መሆንዎን ተረድቻለሁ:: እዉነት መስሎኝ በሀገር ህልውና ስም ሲያካሄዱ የነበረዉንና ኢትዮጵያውያንን ከማገዳደል አልፎ ሀገሪቷን ያደቀቃትን ከንቱ ጦርነት ሳዳምቅልዎ በነበረበት ወቅት ሲያወድሱኝ ነበር:: ዛሬ ነገሩ ገብቶኝ የወንድማማቾች መገዳደል ይቆም ዘንድ ለሰላም በመወገኔ ከስልጣን አነሱኝ:: ለወንበርና ለመኪና በመገዛት ኦሮሞን በኦሮሞ ለማጥፋትና ኦሮሞን ከወንድሞቹ ጋር ለማጣላት የሚጫወቱትን ቁማር እያየሁ ዝም ባለማለቴ እጅግ ደስተኛ ነኝ:: ስለነበረን አጭር ቆይታ አመሰግናለሁ::
እስካለሁ ድረስ ለሰላምና ለህዝቦች ወንድማማችነት የማደርገዉ ትግል ይቀጥላል!
ታዬ ደዳዓ
@showapresa