Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13215
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

"ሞኝን አንዴ ስደበዉ፣ ከዚያ ቦሗላ ሞኙ ራሱን ስሰድብ ይኖራል"፣ አሉ ስተርቱ።

Post by DefendTheTruth » 03 Dec 2023, 12:35

ጃዊስ ማለት ትርጉሙ የልገባዉ ጃዊሳ ራሱን በዚህ ተርም ሰይሞ ተመለሳ። የሞኝ ነገር።

በአንፃሩ ደግሞ ጦርነትን የምታከሄድበት ምክንያት (አለማ) ምንድ ነዉ ብትልዉ፣ መልሱ ሂንጂሩ ነዉ። ባዶ!