Page 1 of 1

በእኩልነት የማያምነዉ ሓይል ዕፍረትም የለዉም፣ የተዋረደ ስብስብ ነዉ።

Posted: 29 Nov 2023, 15:09
by DefendTheTruth
በእኩልነት የማያምነዉ ሓይል ዕፍረትም የለዉም፣ የተዋረደ ስብስብ ነዉ።

በትግራይ ጦርነት ስካሄድ በለዉ ይል ነበር፣ ከኋላ ሆኖ፣
በኦሮሚያም ጦርነት ስካሄድ በለዉ ይል ነበር፣ ከኋላ ሆኖ፣

በጋምቤላም፣ በጉሙዝ ቤኒሻንጉል ና ሌሎችም አከባቢዎች ጦርነት ስደረግ የነበረ ጊዜ በለዉ ይል ነበር፣ ከኋላ ሆኖ።

አሁን ግን በፍጥነት ወደ ፊት መጥቶ፣ የለ አንዳች እፍረት፣ ጦርነት ይቁም ይለናል።

ዉርጋጮች!



ተላላኪም ነዉ!