በነጠላ ጫማ በአንተ አረማመድ፣ እንዴት አለቀለህ የወንዙ አሸጋገር፤
እንዴት ተከሰተ እስክንድር ከወሮበሎቹ ሰፈር፣ በቦቲዉ ስዳክር?
ያንንም ያንንም ብጨብጥ፣ ሁሉም በእጁ የማይፀድቀዉ፤ አልሳካ ያለዉ
እስኩ አሁንም አለ በሕይዎቱ ተሽሞደምደዉ፣ ተጎሳቅሎ፣ ከሁሉም ተሰዉሮ
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13203
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13203
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13203
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: በነጠላ ጫማ በአንተ አረማመድ; እስኩ ስዳክር:
በነጠላ ጫማ በአንች አረማመድ፣
አበሩስ ዬት ደረሰች በዛ አዝጋሚ ጉዞ፤
ጎጃምን ተሻግራ ለመግባት አረት ኪሎ፣
በመንገድ ፋዛ፣ ፋዞ፣ ወይ እሷ ደነዞ።
እስከና አንቀልቧዋ ለትገበ ቤተመንግስት፣ ጓዟን ጠቅልላ፣ ጠቅልሎ
አበሩስ ዬት ደረሰች በዛ አዝጋሚ ጉዞ፤
ጎጃምን ተሻግራ ለመግባት አረት ኪሎ፣
በመንገድ ፋዛ፣ ፋዞ፣ ወይ እሷ ደነዞ።
እስከና አንቀልቧዋ ለትገበ ቤተመንግስት፣ ጓዟን ጠቅልላ፣ ጠቅልሎ
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13203
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: በነጠላ ጫማ በአንተ አረማመድ; እስኩ ስዳክር:
DefendTheTruth wrote: ↑26 Nov 2023, 15:53በነጠላ ጫማ በአንተ አረማመድ፣ እንዴት አለቀለህ የወንዙ አሸጋገር፤
እንዴት ተከሰተ እስክንድር ከወሮበሎቹ ሰፈር፣ በቦቲዉ ስዳክር?
ያንንም ያንንም ብጨብጥ፣ ሁሉም በእጁ የማይፀድቀዉ፤ አልሳካ ያለዉ
እስኩ አሁንም አለ በሕይዎቱ ተሽሞደምደዉ፣ ተጎሳቅሎ፣ ከሁሉም ተሰዉሮ
Re: በነጠላ ጫማ በአንተ አረማመድ; እስኩ ስዳክር:
ያን ያልከውን ነገር ከምን አደረስከው?
ወር 30 ቀንም ፍጹም አልቋጨኸው፤
ለ 7 ቀን ገብተህ አንድ ዓመት ሞላኸው።
ከወረቱ ስንቁ የላቀ ወታደር ፤
አማራ አገር ገብቶ ታጨደ እንደ መኸር።
ወይ ጫልቱ! ወይ ቡልቱ! ጉድሽን ማን ነግሮሽ፤
እንደ ወጣ ቀረ ሹሩባው ልጅሽ፥
እንድህ እንደ ዋዛ - መስሏቸው ዘመቻ፤
እጅግ ተቀናጥተው በእነ ጁላ ዛቻ።
እንደ ግሪሳ ወፍ - እንደ አንበጣ ገብተው፤
አማራ በላቸው በሰልፍ በሰልፍ አርጎ ገቢ አደረጋቸው።
እናት ትወልዳለች ጀግና ጀግናውን፤
እንደ እስክንደር አይነት ሞት የናቀውን።
ወር 30 ቀንም ፍጹም አልቋጨኸው፤
ለ 7 ቀን ገብተህ አንድ ዓመት ሞላኸው።
ከወረቱ ስንቁ የላቀ ወታደር ፤
አማራ አገር ገብቶ ታጨደ እንደ መኸር።
ወይ ጫልቱ! ወይ ቡልቱ! ጉድሽን ማን ነግሮሽ፤
እንደ ወጣ ቀረ ሹሩባው ልጅሽ፥
እንድህ እንደ ዋዛ - መስሏቸው ዘመቻ፤
እጅግ ተቀናጥተው በእነ ጁላ ዛቻ።
እንደ ግሪሳ ወፍ - እንደ አንበጣ ገብተው፤
አማራ በላቸው በሰልፍ በሰልፍ አርጎ ገቢ አደረጋቸው።
እናት ትወልዳለች ጀግና ጀግናውን፤
እንደ እስክንደር አይነት ሞት የናቀውን።
