Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4615
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

ኢትዮጵያ ከአማራ ክልል የምታገኘው ጥቅም 15% በታች ነው? የኤርምያስ ለገሰ አብደት

Post by Abaymado » 26 Nov 2023, 15:15


አውነት ከአማራ ክልል የሚገኘው ጥቅም 15% ብቻ ነው? አሁን ከኤርምያስ ቀደም ብሎ ደሞ ከኦሮሞ አክራሪዎች ሰማሁ:: ለዚህ ነው ኑሮው የተወደደው? አሁን ያለው ኑሮ ውድነት አኮ ሌላው ክልል ምንም አንደማያመርት አና አማራን ክልል አንደሚጠብቅ ነው የሚያሳየው:: ይህ አሁን የታየው ዋጋ በታሪካችን ታይቶ የማያቅ ነው:: ኦሮምያ አሁን የተፈጠረውን ውድነት መሸፈን አይችልም?

ዋጋው ይህን ይመስላል:
ጤፍ ----120 ብር በኪሎ
ሽንኩርት ---140 ብር በክሎ
ቲማቲም -- 90 ብር በክሎ
ፍርኖ ዱቄት ---100 ብር
ቂቤ ----900 ብር
ዘይት ---200 ብር በሊትር

ዳቦ ---10 ብር 70 ግራም

ሁሉንም መጥቀስ አይቻልም:: ይህን ዋጋ ይዘን inflation ካልኩሌት ብናረግግ:
አማራ ክልል ጦርነት ከመጀመሩ በፊት የጤፍ ዋጋ በክሎ 40 ብር ነበር
በጤፍ ------(120- 40)/40= 200% ይሆናል
የቲማቲም -----(90-10)/40=200%
የዳቦ -----(10-3)/3=233%
ይሆናል ::

በተረፈ ኤርምያስ ዝምብሎ ለሃጩን ባያዝረከርክ ምናለበት:: የአሱ ንዴት አና ፍላጎቱን መግለፅ ከአውነታው ጋር አይገናኝም:: አኔ አንደሚገባኝ ከመከላከያ ጋር ተሰልፎ አማራን ቢወጋ ደስ ይለዋል:: አነ ሀብታሙ አያሌውን ለማብሸቅ ብሎ ከሆነ ሌላ ነገር ነው::


Last edited by Abaymado on 26 Nov 2023, 15:48, edited 2 times in total.

Union

Re: ኢትዮጵያ ከአማራ ክልል የምታገኘው ጥቅም 15% በታች ነው? የኤርምያስ ለገሰ አብደት

Post by Union » 26 Nov 2023, 15:24

ኤርሚያስ እና አብይ እኮ እንደ ህውሀት ደንቆሮዎች ባይሆኑ ኖሮ ህውሀት እራሱ ወደ ስልጣን አያመጣቸውም ነበር።

ሁለቱም በኢሀዲግ ተመልምለው ወደስልጣን የመጡት ብቃት ስላለን ነው ብለው ተናግረዋል። እዚህ ጋር ነው ሀገሪቱ የከሰረችው! ኢሀዲግን ሲያንቆላጳጵሱ የምንሰምቸውም የእውቀት መለኪያ ጣሪያቸው ስለሆነ ነው።

Union

Re: ኢትዮጵያ ከአማራ ክልል የምታገኘው ጥቅም 15% በታች ነው? የኤርምያስ ለገሰ አብደት

Post by Union » 26 Nov 2023, 15:36

ገና ከ360 ሲወጣ ኤርምያስ ሞቷል ስንል የነበረው ይህ እንደሚመጣ ስላወቅን ነው። አሁን ደግሞ በደደቦቹ በህውሀቶች ሳይቀር ተንቆ እየተቀጠቀጠ ነው። ህውሀቶቹ በመጠኑ ነገሮች ምን ሊሆኑ እንደሚችሉ የአማራን እንቅስቃሴ አይተው ትንሽ ጭላንጭል ይታያቸዋል። ለዛም ነው ደጋፊዎቻቸው እርስ በእርስ እንደ ጅብ እየተጎነታተሉ አርፈው ቁጭ ያሉት።

ኤርምያስ ግን ካልተከሰከሰ አይገባውም :lol:

Misraq
Senior Member
Posts: 17743
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ኢትዮጵያ ከአማራ ክልል የምታገኘው ጥቅም 15% በታች ነው? የኤርምያስ ለገሰ አብደት

Post by Misraq » 26 Nov 2023, 18:15

ሃገሪቱ ከቱሪዝም ከምታገኘው ረብጣ ዶላር ዘጠና በመቶ የሚገኘው የአማራ ክልልን ከሚጎበኙ የውጭ ሃገር ጎብኚዎች ነው፥፥ ይህ ሴክተር በራሱ ብቻ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ገቢን በከፍተኛ ሁኔታ የሚደጉም ሲሆን ሆቴሎች፥ ምግብና መጠጥ በማቅረብ የሚሰማሩ ሌሎች ቢዝነሶች በሙሉ የሚጠቀሙበት ነው፥፥

ከጥራጥሬ፥ ከጤፍ ፥ ከእህል እንዲሁም ከአንዳንድ መአድናት የሚገኘውን ለግዜው እንተወው፥፥ ጋሎች ከክልሉ ቂጣቸውን ተብለው እየወጡ ስለሆነ ስሜታቸውንና ደጋፊዎቻቸውን ለማረጋጋት የሚናገርዋት ከንቱ ቃል ናት::

ወደፊት ደግሞ የአባይን ውሃ ማእከል ያደረገ የኤለትሪክ አገልግሎትን እንዴት እንደሚተመን ጋሎች ይነግሩናል

Post Reply