Please wait, video is loading...
Re: 'አጼ ኃይለሥላሴና በላይ ዘለቀ ከመቃብር ውጡና ግዙን!' ይላሉ ጳጳሱ። አጼው በላይ ዘለቀን ሰቅለው እንደገደሉት አያውቁም? ሁለትኛ ግዜ ሊያስገድሉት ነው?
እንዴት የተወናበዱ ጳጳሶች ናቸው? The blind leading the blind?
ብጵዕ አቡነ ፋኑኤል (የደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ): "ዶክተር አብይ በፈርኦን ቤት ያደገ ሙሴ ነው።"
viewtopic.php?t=326015
ብጵዕ አቡነ ፋኑኤል (የደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ): "ዶክተር አብይ በፈርኦን ቤት ያደገ ሙሴ ነው።"
"ጠ/ሚ አቢይ የጸሎታችን ውጤት ናቸው።" አቡነ ፋኑኤል የተክለሃይማኖት ሶኖዶስ ጳጳስRevelations wrote: ↑22 Jun 2018, 14:10ብጵዕ አቡነ ፋኑኤል (የደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ): "ዶክተር አብይ በፈርኦን ቤት ያደገ ሙሴ ነው።"
viewtopic.php?t=326015
Re: 'አጼ ኃይለሥላሴና በላይ ዘለቀ ከመቃብር ውጡና ግዙን!' ይላሉ ጳጳሱ። አጼው በላይ ዘለቀን ሰቅለው እንደገደሉት አያውቁም? ሁለትኛ ግዜ ሊያስገድሉት ነው?
ሃይማኖቱንም አገሪቱንም እናንተ ናችሁ ያኮላሻችሁት። 30 አመታት ሙሉ ይህን ሁሉ ብልሽት ስታደርሱ ነበር። የልፋታችሁ ውጤት ነው። መውቀስ አትችሉም።