Page 1 of 1
አብይ አቡነ ዳቢሎስን ማኖ ካስነካ ቦሀላ ሰሞኑን ይገድለዋል። ከዛ ፋኖ ገደለው ብሎ ፋኖን ይወነጅላል። ቢሞት ባይሞት እኛ ምን አገባን
Posted: 19 Nov 2023, 16:46
by Union
ይሄ ደደብ ሰውዬ ገና ወያኔዎቹ ወደድነው ሲሉ ነው ጠርጥር ያልኩት

Re: አብይ አቡነ ዳቢሎስን ማኖ ካስነካ ቦሀላ ሰሞኑን ይገድለዋል። ከዛ ፋኖ ገደለው ብሎ ፋኖን ይወነጅላል። ቢሞት ባይሞት እኛ ምን አገባን
Posted: 19 Nov 2023, 16:57
by Union
ሀይማነተ ቢስ ወያኔ እንዴት ነው የተዋህዶን አባት የሚወደው
Re: አብይ አቡነ ዳቢሎስን ማኖ ካስነካ ቦሀላ ሰሞኑን ይገድለዋል። ከዛ ፋኖ ገደለው ብሎ ፋኖን ይወነጅላል። ቢሞት ባይሞት እኛ ምን አገባን
Posted: 20 Nov 2023, 01:36
by Union
መቼ ነው የሚደፋው ይሄን ሰውዬ

Re: አብይ አቡነ ዳቢሎስን ማኖ ካስነካ ቦሀላ ሰሞኑን ይገድለዋል። ከዛ ፋኖ ገደለው ብሎ ፋኖን ይወነጅላል። ቢሞት ባይሞት እኛ ምን አገባን
Posted: 20 Nov 2023, 10:29
by Misraq
አቡነ ተብየው ኤርምያስ በሬ እየታረደለት ቅቅልና ጮማ አማርጦ በፓጃሮ ሹፌርና ሲያሰኘው በአውሮፕላን እየተጉዋዘ ቅንጡ ህይወት የሚኖር ሰው ነው፥፥ ስደትን መከራን እና ደረቅ ወንበር ላይ መቀመጥን አይፈልግም፥፥ በጎጃም ከአምስት መቶ በላይ ገዳማውያንና አበ ምኔቶች ሲታረዱ ዝም ያለ ሰው አሁን በኦሮሙማ ጀነራሎች ታጅቦ ፋኖን ሲያራክስ ቢታይ ያው ውሻ በበላበት ይጮሃል ነው፥፥ ብልጣ ብልጥ አደርባይ ስለሆነ መሃል ቆሞ ሁለቱንም እገስጻለው ያለበት የጮሌ ፖለቲካ አብይንም የሚያስንቅ ነው፥፥ ወዳጄ ወይ ከዚህ ነህ ወይ ከዛ፥፥ መሃል ብሎ ነገር የለም አሁን፥፥