Page 1 of 1

„ፋኖ መከላከያን በየቦታው እየወጋ በዚህ ከቀጠለ ሃገርን ያፈርሳል“ የብአዴን ቄስ

Posted: 18 Nov 2023, 18:37
by @@
ህዝብ በመከላከያ ድሮን ሲጨፈጨፍ ያልተናገረ
መከላከያ በየቦታው ለምን ተወጋ የሚል ስብከት ይሰብካል
ውዳቂ

https://www.tiktok.com/@senorita.amen/v ... 3534578950

:lol: :lol: :lol:

Re: „ፋኖ መከላከያን በየቦታው እየወጋ በዚህ ከቀጠለ ሃገርን ያፈርሳል“ የብአዴን ቄስ

Posted: 18 Nov 2023, 18:41
by Educator
Balege kes.

Re: „ፋኖ መከላከያን በየቦታው እየወጋ በዚህ ከቀጠለ ሃገርን ያፈርሳል“ የብአዴን ቄስ

Posted: 18 Nov 2023, 18:51
by Abere
ምን ነካው? ቀፋፊ አነጋገር። መከላከያ? ቄሱ ኦነግ ኦነግ መሰሉኝ? ፋኖ እኮ በግፍ የሚታረዱትን እና የሚገደሉት ቀሳውስት እና መነኮሳት ደም እየተበቀለ ነው። ቄስ የገደለ ኦነግ እኮ ነው አሁን አማራ ክልል ውስጥ ህግ እያስከበረበት ያለው።
Educator wrote:
18 Nov 2023, 18:41
Balege kes.