እንዴት ሰነበትሽ አያልፍልሽ እምዬ ችግራይ ...
Posted: 10 Nov 2023, 10:05
ሰሞኑን አነጋጋሪው የችግራይ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና (ማትሪክ) ውጤት መለቀቁ ነበር። እነወያኔ ለትምህርት ሚኒስቴር በላኩት ደብዳቤ ችግራይ 9 ሺ ተማሪዎቹ ለፈተና ቀርበው ከ70% በላይ ማለፋቸውን ነው።
የሚገርመው 70% አልፈዋል ማለታቸው ነበር። እንዴት ነው 99.9% አልፈዋል አለማለታቸው ነው (እንደምናስታውሰው ሁሌም በ election ይሁን በምንም ችግራይ 99.9% አመጣሁ ማለት ስለምትወድ)
ሌላው አስገራሚው ነገር እንዴት ነው በመላው ችግራይ 9 ሺ ተማሪዎች ብቻ ለማትሪክ የቀረቡት? ችግራይ ከ214 በላይ high schools አላት ብለውናል ታዲያ እንዴት ቢሆን ነው 214 ትምህርት ቤቶች በአጠቃላይ 9 ሺ ተማሪዎች ብቻ ለፈተና ያቀረቡት? ሌሎቹስ?
እንደሌላው ነገር ሁሉ የችግራይ ነገር የተምታታ ነው።
የሚገርመው 70% አልፈዋል ማለታቸው ነበር። እንዴት ነው 99.9% አልፈዋል አለማለታቸው ነው (እንደምናስታውሰው ሁሌም በ election ይሁን በምንም ችግራይ 99.9% አመጣሁ ማለት ስለምትወድ)
ሌላው አስገራሚው ነገር እንዴት ነው በመላው ችግራይ 9 ሺ ተማሪዎች ብቻ ለማትሪክ የቀረቡት? ችግራይ ከ214 በላይ high schools አላት ብለውናል ታዲያ እንዴት ቢሆን ነው 214 ትምህርት ቤቶች በአጠቃላይ 9 ሺ ተማሪዎች ብቻ ለፈተና ያቀረቡት? ሌሎቹስ?
እንደሌላው ነገር ሁሉ የችግራይ ነገር የተምታታ ነው።