Page 1 of 1
የአዲስ አበባ ሕዝብ፥ "እህም ነው፥ እህም ነው፥ ፋኖ ቶሎ ና"! "እህም ነው፥ እህም ነው፥ ፋኖ ቶሎ ና"! እያለ ነው። መነሻዬ አማራ፥ መድረሻዬ ኢትዮጵያ ስላለ። ፋኖ በጉጉት እየተጠበቀ ነው
Posted: 06 Nov 2023, 20:20
by EwnetYashenifal
የአዲስ አበባ ሕዝብ፥ "እህም ነው፥ እህም ነው፥ ፋኖ ቶሎ ና"! "እህም ነው፥ እህም ነው፥ ፋኖ ቶሎ ና"! እያለ ነው። መነሻዬ አማራ፥ መድረሻዬ ኢትዮጵያ ስላለ። ፋኖ በጉጉት እየተጠበቀ ነው።
Re: የአዲስ አበባ ሕዝብ፥ "እህም ነው፥ እህም ነው፥ ፋኖ ቶሎ ና"! "እህም ነው፥ እህም ነው፥ ፋኖ ቶሎ ና"! እያለ ነው። መነሻዬ አማራ፥ መድረሻዬ ኢትዮጵያ ስላለ። ፋኖ በጉጉት እየተጠበ
Posted: 06 Nov 2023, 20:33
by Abere
ፋኖ መንጋጭላውን ብሎ አነቃንቆ ያንጠለጠለውን የኦሮሙማ ጥርስ አዲስ አበባ አውልቆ መጣል ካቃተው የሚገርምነው የሚሆነው። አዲስ አበባ ለጭፈራ እና ለቲፎዞነት አይታማም ግን እጅጌውን ሰብሰብ አድርጎ ሆዱን ደግሞ ቀጣ አድርጎ መፈነን አለበት። ዳንኪራ ብቻውን የወንድነት መለኪያ አይደለም።
EwnetYashenifal wrote: ↑06 Nov 2023, 20:20
የአዲስ አበባ ሕዝብ፥ "እህም ነው፥ እህም ነው፥ ፋኖ ቶሎ ና"! "እህም ነው፥ እህም ነው፥ ፋኖ ቶሎ ና"! እያለ ነው። መነሻዬ አማራ፥ መድረሻዬ ኢትዮጵያ ስላለ። ፋኖ በጉጉት እየተጠበቀ ነው።