Page 1 of 1

The aha Moment

Posted: 04 Nov 2023, 10:18
by DefendTheTruth



Re: The aha Moment

Posted: 04 Nov 2023, 10:23
by DefendTheTruth
"ችግሩ የወሎ ሕዝብ አይደለም፣ ችግር ፈጣሪዎቹ አከባቢዎች ይጨነቁበት!", is the message of the people in this video.

Re: The aha Moment

Posted: 04 Nov 2023, 13:03
by Misraq
DefendTheTruth wrote:
04 Nov 2023, 10:23
"ችግሩ የወሎ ሕዝብ አይደለም፣ ችግር ፈጣሪዎቹ አከባቢዎች ይጨነቁበት!", is the message of the people in this video.

እንደዚህ አይነት ባንዳ ተከፋዬች ጥቂት ናቸው። ባህር ዳርም ጎንደርም ደሴም መገኘታቸው አይድነቅህ። ትክክለኛው የወሎ ፋኖ የወሎ አማራው ጀግናው በለጠ ጋሻውን ስማው።

ጀግናው በለጠ ጋሻው የበሻሻው ሌባ ዓብይ ራሱ ይፈራዋል። በለጠ ጋሻው ግርማ የሺጥላን ገደለብኝ ብሎ በTV እሪ ብሎ ያለቀሰው ቅዘናሙ ወረሞ ዓብይ ነው።



Re: The aha Moment

Posted: 04 Nov 2023, 13:16
by Selam/
አንተ ንፍጣም ካድሬ - ኦነግ-ሸኔ በተመሳሳይ አዲስ አበባ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆችን አሰባስቦ የጥፋት ተልዕኮውን እንዲደግፉ ሲያደርግ ነበር።

እርምህን አውጣ ፣ ሙጃሂዲን ዓብይ እንደ ውሻ አንገቱ ተጎትቶ ይወጣል።


DefendTheTruth wrote:
04 Nov 2023, 10:18



Re: The aha Moment

Posted: 04 Nov 2023, 13:46
by Abere


ብልጽግና ሊሄድ ስንቁ ሲሰናዳ፥
ፋኖ ጓሮ ሁኖ በሳቅ ሊፈነዳ።

እናንተ ዝም በሉ ትናገር ያች ልጅ ባትኖርም በህይወት፥
ወላሂ እንግድህ አልሆንም አማራ- ወለጋ ላይ ያለች።
ኧረ እነ ቀፈቶ ስንት አገር ቀራችሁ?
ሁሉን ፋኖ ይዞት ደሴ ተቆርጣሁ፥
ፋኖ ጦሳ ወጥቶ እየሳቀባችሁ፥
አይጠየፍ ግብዣ መች ትበላላችሁ? :mrgreen:
ቀንድ አውጣ! ቀንድ አውጣ! እየዘመረችሁ።


Re: The aha Moment

Posted: 04 Nov 2023, 14:20
by DefendTheTruth
Abere wrote:
04 Nov 2023, 13:46


ብልጽግና ሊሄድ ስንቁ ሲሰናዳ፥
ፋኖ ጓሮ ሁኖ በሳቅ ሊፈነዳ።

እናንተ ዝም በሉ ትናገር ያች ልጅ ባትኖርም በህይወት፥
ወላሂ እንግድህ አልሆንም አማራ- ወለጋ ላይ ያለች።
ኧረ እነ ቀፈቶ ስንት አገር ቀራችሁ?
ሁሉን ፋኖ ይዞት ደሴ ተቆርጣሁ፥
ፋኖ ጦሳ ወጥቶ እየሳቀባችሁ፥
አይጠየፍ ግብዣ መች ትበላላችሁ? :mrgreen:
ቀንድ አውጣ! ቀንድ አውጣ! እየዘመረችሁ።

The people in impasse can also try to scribble something in the form of a poet, yeah?

I told you months back that you drove yourself in an impasse and now you keep swinging between all sorts of poles: pretoria, Wollega, Genocide, Oromumma, Wolkayit, Afewuski water carrying, and so on, there is no end.

At the same time the Shulqa was reportedly asked if his "team" has got a manifesto, and the Shulqa was left red-handed by the question and replied unconsciously "I don't know what that sort is".

እፍረት እንደሆን የለም፤ ባዶ!

ባዶ (BaDo) stands also for the Bahirdarian Dogma (which I coined already before many months, if not a year. Something at the Point of No Return, can still wish to lecture us about its capability of winning a war, hilarious!
Please wait, video is loading...
Now I don't even want to waste my precious time on something that is truly ባዶ!

Elias Kifle also try to make his contribution to the same ባዶ and removes basic functionalities of a computer software system and never replies to a question to that.

Another ባዶ! I tried to respect him but respect has to be earned.

Re: The aha Moment

Posted: 04 Nov 2023, 14:25
by Selam/
ፋኖ ጠላት ማርኮ ፣ እንደ ከብት ሲነዳ
ሙጃሂዲን ዓብይ፣ የባህር በር ዳዳ
ይልቅስ ምከሩት ፣ ስንቅ እንዲያሰናዳ

Abere wrote:
04 Nov 2023, 13:46


ብልጽግና ሊሄድ ስንቁ ሲሰናዳ፥
ፋኖ ጓሮ ሁኖ በሳቅ ሊፈነዳ።

እናንተ ዝም በሉ ትናገር ያች ልጅ ባትኖርም በህይወት፥
ወላሂ እንግድህ አልሆንም አማራ- ወለጋ ላይ ያለች።
ኧረ እነ ቀፈቶ ስንት አገር ቀራችሁ?
ሁሉን ፋኖ ይዞት ደሴ ተቆርጣሁ፥
ፋኖ ጦሳ ወጥቶ እየሳቀባችሁ፥
አይጠየፍ ግብዣ መች ትበላላችሁ? :mrgreen:
ቀንድ አውጣ! ቀንድ አውጣ! እየዘመረችሁ።


Re: The aha Moment

Posted: 04 Nov 2023, 17:02
by Abere


ውሃ ቀለብ ሁኖ - ካሳደረ በሬ፤
ዐባይ እና ጣና ሞልተዋል በአገሬ።

ማዳበሪያ አይነቶች ሞልተው በአገሩ፤
ዩሪያ እና ዳፕ ሁሉም በየዘሩ፤
ጎጃም ሸዋ ወሎ ጎንድር የእህል ምድር - ሁሉም ጦም አደሩ።

መሬት ዳዋ ለብሱ፤ የብሱ ሁኖ መሲን፤
የዕንቁራሪት ጩኸት ምን ይሉታል አሁን።

ሁለት ዕንቁራሪቶች- በአንድ ላይ ሲኖሩ፤
ህሌና የነሳት አንዷ ዕንቁራሪት
ሰላም አሳድረኝ ማለት ተስኗት
እሳት አጥፊ ጠልፎ ከውሃ ቀድቷት፤
ለጋመው ቃጠሎ ማጥፊያ አደረጋት።

ቀይ ባህርን አሁን ምን ከዚህ አመጣው፤
ያ ፕሪቶሪያ ቅማላሙ ውል ነው፤
ፋኖ በአፈሙዙ ሰለቀዳደድው፡
የበደል ደብዳቤው መቀደዱ አናዶት፤
ቀይ ባህር እያለ ይጮሃል በንደት።






Selam/ wrote:
04 Nov 2023, 14:25
ፋኖ ጠላት ማርኮ ፣ እንደ ከብት ሲነዳ
ሙጃሂዲን ዓብይ፣ የባህር በር ዳዳ
ይልቅስ ምከሩት ፣ ስንቅ እንዲያሰናዳ

Abere wrote:
04 Nov 2023, 13:46


ብልጽግና ሊሄድ ስንቁ ሲሰናዳ፥
ፋኖ ጓሮ ሁኖ በሳቅ ሊፈነዳ።

እናንተ ዝም በሉ ትናገር ያች ልጅ ባትኖርም በህይወት፥
ወላሂ እንግድህ አልሆንም አማራ- ወለጋ ላይ ያለች።
ኧረ እነ ቀፈቶ ስንት አገር ቀራችሁ?
ሁሉን ፋኖ ይዞት ደሴ ተቆርጣሁ፥
ፋኖ ጦሳ ወጥቶ እየሳቀባችሁ፥
አይጠየፍ ግብዣ መች ትበላላችሁ? :mrgreen:
ቀንድ አውጣ! ቀንድ አውጣ! እየዘመረችሁ።


Re: The aha Moment

Posted: 04 Nov 2023, 17:20
by Abere
DDT,

It looks you are ranting at his esteemed Shaleqa Dawit W/Giorgis. He is dealig with operation that dislodge the Orommuma beast from Emperor Menilik II palace. He does not have to be a paper tiger write all the sh!t useless jargons in universe. There is no clear and profound manifesto as " መነሻችን አማራ፤ መድረሻችን ኢትዮጵያ". Once the beast is removed from Addis Ababa, all Ethiopians from all walks of life will participate in charting their future and form a participatory democratic government. His esteemed Shaleqa Dawit, cannot have prepackaged, pre-defined, dictatorial ( take it or live it), this is contrary to TPLF ( that came with Dedebit by-law) and PP/OLF, separation of Oromo from Ethiopia, ethnic cleansing other people.

DefendTheTruth wrote:
04 Nov 2023, 14:20
The people in impasse can also try to scribble something in the form of a poet, yeah?

I told you months back that you drove yourself in an impasse and now you keep swinging between all sorts of poles: pretoria, Wollega, Genocide, Oromumma, Wolkayit, Afewuski water carrying, and so on, there is no end.

At the same time the Shulqa was reportedly asked if his "team" has got a manifesto, and the Shulqa was left red-handed by the question and replied unconsciously "I don't know what that sort is".

እፍረት እንደሆን የለም፤ ባዶ!

ባዶ (BaDo) stands also for the Bahirdarian Dogma (which I coined already before many months, if not a year. Something at the Point of No Return, can still wish to lecture us about its capability of winning a war, hilarious!


Now I don't even want to waste my precious time on something that is truly ባዶ!

Elias Kifle also try to make his contribution to the same ባዶ and removes basic functionalities of a computer software system and never replies to a question to that.

Another ባዶ! I tried to respect him but respect has to be earned.

Re: The aha Moment

Posted: 08 Nov 2023, 17:17
by DefendTheTruth

Re: The aha Moment

Posted: 08 Nov 2023, 17:21
by Abere

ቀንድ አውጣ ከባህሩ ውጭ እርቆ አይወጣም። :mrgreen: ከውሃው እርቆ ከወጣ፤ ንስር አሞራ (ጩልሌዎቹ) ይለቅሙታል። ቀንዳ አውጣው አረጋ ከባህር ዳር፤ጎንደር፤ ደሴ ከተማዎች ውጭ የትም መንቀሳቀስ አይችልም። ፋኖዎች ይለቀሙታል - ያውቃል :lol:

DefendTheTruth wrote:
08 Nov 2023, 17:17

Re: The aha Moment

Posted: 08 Nov 2023, 21:49
by TGAA
DefendTheTruth wrote:
08 Nov 2023, 17:17
Look at the face of the self-assured pupate of Abiy, Arega Kebede. Does he emit confidence? The cocky Oromos, in the guise of 'law and order,' wanted their dominance fully established. As it turned out, they bit off more than they could chew. In 6 months, everything has flipped. However you want to slice it, your arrogant tribal ship is sinking as we speak. Just in 6 months. ከምንዳ ወደ እዳ ሆኗል የአብይና የኦሮሙማ አክራሪዎች ጉዞ

Re: The aha Moment

Posted: 18 Nov 2023, 16:36
by DefendTheTruth
ንቃ ወገን፤ ኢትዮጵያ ማለት አማራ ብቻ ማለት አይደለም፣ ሌላዉም ማለት ብቻዉን ኢትዮጵያ ማለት አይደለም። ሁላችንም ተግባብተን የጋራ አገር እንገነባ!