Page 1 of 1

የአዲስ አበባ ጦቅላይ ሙኒስቴር አቢይ አህመድ እስራኤል በጋዛ ንፁሓን ዜጎች ላይ እያካሄደችው ያለው ያልተቋረጠ የአየር ድብደባ እንደሚደግፉ ገለፁ

Posted: 31 Oct 2023, 07:05
by Digital Weyane
:roll: :roll: :roll:
አረንጓዴ ቀለም፣ ድብደባውን ሙሉ በሙሉ ያወገዙ
ቢጫ ቀለም፣ የድብደባውን መንፈስ የደገፉ
ቀይ ቀለም፣ ድብደባውን ሙሉ በሙሉ የደገፉ



Re: የአዲስ አበባ ጦቅላይ ሙኒስቴር አቢይ አህመድ እስራኤል በጋዛ ንፁሓን ዜጎች ላይ እያካሄደችው ያለው ያልተቋረጠ የአየር ድብደባ እንደሚደግፉ ገለፁ

Posted: 31 Oct 2023, 11:35
by Digital Weyane
ያልተፃፈው አለም አቀፋዊ ህግ።
የሱንዴ እርዳታ የሚሰጡህ አገሮች ድብደባውን ከደገፉ አንተም የሆድ ነገር ሆኖብህ የግድ ድብደባውን ትደግፋለህ። ካልደገፍክ እርዳታው ይቋረጣል። :roll: :roll: