Page 1 of 1

ፋኖ ወደ አዲስ አበባ፤ ዐብይ አህመድ ወደ ቀይ ባህር እና ፆረና። የጥንቼል እና የዔሊ ሩጫ ውድድር ወይስ....?

Posted: 24 Oct 2023, 09:55
by Abere
ፋኖ ወደ አዲስ አበባ፤ ዐብይ አህመድ ወደ ቀይ ባህር እና ፆረና። የጥንቼል እና የዔሊ ሩጫ ውድድር ወይስ....?

ሰሞነኛው የግጭት ትኩሳት የሆነው የአቶ አብይ አህመድ ድንገተኛ የቀይ ባህር ህልም ነው። ይህ ህልም አሁን ከየት መጣ የሚለው ደግሞ ለማንም ጤነኛ ሰው የሚገርም ነው። ሁላችን እንደምናውቀው የኤርትራን መገንጠል 1000% የሚደግፉት ብቻ ሳይሆን ለዚህ አላማ መሳካት መስዋዕትነት ጭምር የረዱት ወያኔ እና ኦነግ ናቸው። የዚህን ርዕዮተ-አለም ደግሞ እንደ ጡጦ እየጠቡ የጎለመሱት የህወሓት እና የኦነግ ኦህደድ ካድሬዎች ናቸው። ይህ ድንገተኛ የአቋም ለውጥ ከድንገተኛ ጭንቀት ወይስ ቀድማ ከተገነጠለችው ኤርትራ አሰብን በመስረቅ ተከትላ ለምትገነጠለው ኦሮምያ?! :mrgreen:

ከሌላ ላይ ሰርቆ መገንጠል አባዜ ይሁን ወይም የፋኖ የድል ጉዞ የፈጠረው ጭንቀት የአቶ አብይ አህመድ የኦሮሙማ መስፋፋት ህልም የሚቀጭው በዚህ ነው። ፋኖ አዲስ አበባ ጫፍ ላይ ብቻ ነው ከማለት ይልቅ ፋኖ ቀድሞ አዲስ አበባ ገብቷል። ስለዚህ የድሉ ብስራት ከወድሁ ማወቅ ይቻላል። ኦሮሙማ ቆሪጥ ውሃ ውስጥ ገብቶ ካልሰጠመ ስለማይጠፋ የግደታ ውሃ ውሃ ማለቱ ግልጽ ነው።ለቆሪጥ ደግሞ ባሩድ በአፍንጫው ካላሸተቱት አይሰናበትም - ፋኖ በደንብ እያቀመሰው ነው - ምሱን። :mrgreen:

Re: ፋኖ ወደ አዲስ አበባ፤ ዐብይ አህመድ ወደ ቀይ ባህር እና ፆረና። የጥንቼል እና የዔሊ ሩጫ ውድድር ወይስ....?

Posted: 24 Oct 2023, 10:33
by Tog Wajale E.R.
* ለ 55 ዓመት፥ ጫካ፥ ተቐምጦ፥ ምንም፥ ገጠር * !!
* ወይ፥ ከተማ፥ ለመያዝ፥ ያልቻለ፥ አሁን፥ እንዴት* !!
* አድርጎ፥ ከሓይለኛ፥ የ'ምሽግ፥የ'ሽምቕ፥ተዋጊ* !!
* ሻዕቢያን፥ ሊዋጋ፥ይችላል። ፈጽሞ፥የማይሆን፥ ነገር* !!
* ችጋራም፥ወያኔ፥ 40 ዓመት፥ ሞክሮ፥ ከነ፥ ሲ.አይ.ኤ * !!
* ሳቴላይት፥ ሳይቀር፥ ድጋፍ፥ተደርጎለት፥በተጨማሪ'ም * !!
* የ'ዩክሬንያ፥የጀት፥ፓይለቶች፥ የ'ሄሊኮፕተር፥ ፓይለቶች * !!
* ተጠቅሞ፥ ሊያሸንፍ፥ ያልቻለው፥ ኣሁን፥ደግሞ፥ ይሄ* !!
* ጋላ፥ ባንቱ፥ጴንጤ፥ ወታደሮች፥ሠብስቦ፥ሊያስጨርስ* !!
* እንደሆነ፥ ዓለም፥የሚያውቀው፥ውጤት፥ይሆናል* !!
* ከወያኔ፥ የ'ማይማር፥ሠገጤ፥ጋላ፥ባንቱ፥ጴንጤ * !!
* ይ'ሞክረውና፥ ዋጋውን፥ያገኛታል * !!

Re: ፋኖ ወደ አዲስ አበባ፤ ዐብይ አህመድ ወደ ቀይ ባህር እና ፆረና። የጥንቼል እና የዔሊ ሩጫ ውድድር ወይስ....?

Posted: 24 Oct 2023, 11:03
by Axumezana
አበረ፥ ጭምብልህን፥ አውልቀህ፥ ኤርትራዊ፥ የኢሳያስ፥ ባርያ፥ ነኝ፥ ብትል፥ ይሻልሃል፥ የቀይ፥ ባህር፥ ጉዳይ፥ የኢትዮጵያውያን፥የዘመን፥ሁሉ፥ ጥያቄ፥ ሲሆን፥ አሁን፥ የተነሳበት፥ ምክንያት፥ ምን፥ ይሁን፥ ምን፥ ይሁን፥ ትክክል፥ ነው።







viewtopic.php?f=2&t=331245#p1425952

Re: ፋኖ ወደ አዲስ አበባ፤ ዐብይ አህመድ ወደ ቀይ ባህር እና ፆረና። የጥንቼል እና የዔሊ ሩጫ ውድድር ወይስ....?

Posted: 24 Oct 2023, 13:20
by Abere
የምትገርም ፍጥረት - ብቻ ታስቀኛለህ። አንተ ትግሬ እንደመሆንህ መጠን በአብይ አህመድ ኦሮሙማ ሪፓብሊክ አዲስ አበባ የመኖር መብት የለህም። ይህ ማለት ኢትዮጵያ ፈርሳለች ማለት ነው - በእነ አብይ አህመድ ህሌና። ኢትዮጵያዊ ከልብህ ከሆንክ ኢትዮጵያን ማዳን ቅድምያ ስራህ ነበር። ይኸው ኦሮሙማን መደምሰስ። ምን አይነት ጅል ሰው ነው የዐብይ አህመድን የጦር ነጋሪት የሚከተል - የኦሮሙማ ነጻ አገር አዋላጅ ካልሆነ በስተቀር።
Axumezana wrote:
24 Oct 2023, 11:03
አበረ፥ ጭምብልህን፥ አውልቀህ፥ ኤርትራዊ፥ የኢሳያስ፥ ባርያ፥ ነኝ፥ ብትል፥ ይሻልሃል፥ የቀይ፥ ባህር፥ ጉዳይ፥ የኢትዮጵያውያን፥የዘመን፥ሁሉ፥ ጥያቄ፥ ሲሆን፥ አሁን፥ የተነሳበት፥ ምክንያት፥ ምን፥ ይሁን፥ ምን፥ ይሁን፥ ትክክል፥ ነው።







viewtopic.php?f=2&t=331245#p1425952

Re: ፋኖ ወደ አዲስ አበባ፤ ዐብይ አህመድ ወደ ቀይ ባህር እና ፆረና። የጥንቼል እና የዔሊ ሩጫ ውድድር ወይስ....?

Posted: 24 Oct 2023, 19:31
by Tog Wajale E.R.