Page 1 of 1

ሰባተኛው ንጉሳችን ሆይ

Posted: 23 Oct 2023, 01:50
by Digital Weyane
<<ንጉስ አይከሰስም፣ ሰማይ አይታረስም>> የሚለዉ አባባል አይመቸኝም ይቅርታ። :roll: :roll:

አብይነትዎ ሆይ፣

ፈጣሪ ባርኮ የሰጠን ለም የኢትዮጵያ መሬት እያለን የምግብ እርዳታ በመለመን በአለም አንደኛ ነን። የባህር ባለቤት ብንሆን ኖሮ ባህሩ ከፈረንጆች አገር የምግብ እርዳታ ዎደ ኢትዮጵያ ከማስገባት ውጪ ሌላ የሚሰጠን ጥቅም የለውም። ለኢትዮጵያ ሕዝብም የሚፈይደው ነገር የለም። ለልመና እጅን መዘርጋት እንጂ የባህር በር ባለቤትን መሆን አይስፈልግም እና የሰሞኑ ንግግርዎ ትክክልም ጤነኛም አይደለም። :roll: :roll:

Re: ሰባተኛው ንጉሳችን ሆይ

Posted: 23 Oct 2023, 01:51
by Axumezana
Ascari boys,

Rest in peace!

Re: ሰባተኛው ንጉሳችን ሆይ

Posted: 23 Oct 2023, 02:42
by Digital Weyane
አብይነትዎ ሆይ፣

በትግራይ አንድ ነጥብ አምሥት ሚሊየን ህፃናት እና ወጣቶች በውክልና ጦርነት ምክንያት ከዚህ አለም በሞት ተለይተውናል። ትግራይ ህፃናት እና ወጣቶች የሌሉባት ክልል ሆናለች። ሃዘናችንን ሳንጨርስ ለሌላ ዙር መተላለቅ ግፋ በለው ውረድ በለውን እያሉ ሲያንጎራጉሩ መስማት ሃዘናችንን ከባድ ያደርገዋል።

Re: ሰባተኛው ንጉሳችን ሆይ

Posted: 23 Oct 2023, 03:54
by Digital Weyane
አብይነትዎ፣

ከባለፈው የወያኔ ስህተት መማር ብልህነት ነው። ወያኔ ዎገኖቼ ታላቋ ትግራይን እንመሰርታለን በሚል እቅድ አንድ ነጥብ አምሥት ሚሊየን የትግራይ ወጣቶችን እሳት ውስጥ ማግደው ጨርሰው ትጥቃቸውን ለመፍታት ዎደ ደቡብ አፍሪካ ነጎዱ። የእርሶ እጣ ፈንታም ተመሳሳይ እንደሚሆን ጥርጣሬ የለንም። ፈጣሪን በመካድ የማይክ ሀመር አገልጋይ መሆን በመምረጥዎ እጅግ ትልቅ ኃጢአት ነው የሰሩት። ይቅርታ የማይደረግለት ኃጢአት ነው። በኢትዮጵያ ባንዳነት እስከ 7 ትውልድ ድረስ ያስረግማል። :roll: :roll: