ከወያኔ ትዝታዎቼ ክፍል 2፤ "ጀ/ል ባጫ ደበሌን ማርከነዋል!"
Posted: 17 Oct 2023, 17:07
በድምፂ ወያኔ ይህን የሀሰት ወሬ በማስነገር ሕዝቡ ከየቤቱ በመውጣት በአደባባይ (በመቀሎ ሰሜናዊ አቅጣጫ የሚገኘው) በመውጣት ደስታውን ይግለጽ የሚል ትእዛዝ በወያኔዎች መሪዎች እንዲነገር ተደረገ። ይህ የሆነው የወያኔ መሪዎች ካንቮይ ወደ ደቡባዊ መቀሌ መውጫ ወደሚገኘው የተምቤን በረሃ መንገድ ለመደበቀ በማምራት ላይ ስለነበሩ የመቀሌ ሕዝብ እንዳያያቸው በሚል ነበር ፣ እቅዳቸው ሰራ። The Low IQ የመቀሌ ሕዝብ እምበር ተጋዳላይ ሲጨፍር (በባጫ ደበሌ መማረክ) እነ አቦይ ከነሚስቶቻቸው ውልቅ ብለው ጠፉ።