-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
The first Tigrigna novel that I read when I was 7 years old : ሓንቲ መፍትሕ ንግዝያውያን ሰባት ብ ግርማይ ኣርኣያ ። በዛን ጊዜ የትምህርት ቤታችን ዳይ
The first Tigrigna novel that I read when I was 7 years old : "ሓንቲ መፍትሕ ንግዝያውያን ሰባት" ብ ግርማይ ኣርኣያ ።
በዛን ጊዜ የትምህርት-ቤታችን ዳይረክተር ጎጃሜ ኤርትራዊ ኣ.ጎደፋ ነበር ። ኣ.ጎደፋ ፊቱ የማእከላይ-ባህር ሰዎች ( እንደ ግብጾች ) ሆኖ እጅግ ረጅም ስለ ነበረ በልጆች " ራስ ዳሸን " የሚል ስያሜ ተሰጥቶት ነበር ፡፡ እኔ ከወንድሞቼ ሆኜ ለምስጋና ለጋሼ ጎደፋ ሰጦታ ልኬለት ሰጦታውን ከተቀበለ በጓላ መልእክቱን ላደረሰለት ሰው " ከሰጦታው ይልቅ እኔ ደስ የሚለኝ ስላልረሱኝ ነው ። " ኣለው ።
-
-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
Re: The first Tigrigna novel that I read when I was 7 years old : ሓንቲ መፍትሕ ንግዝያውያን ሰባት ብ ግርማይ ኣርኣያ ። በዛን ጊዜ የትምህርት ቤታችን
https://www.zaratbebat.com/
መጽሓፍቲ ትግርኛ ኤርትራውያን ብቕድመ-ተኸተል (1ይ ክፋል)
139) “ሓንቲ መፍትሕ ንግዜያውያን ሰባት” – ግርማይ ኣርኣያ – (1974)