ፋኖና ኢትዮጵያ አንድ ጋ የቀለጡ ብረቶች ናቸው - በሰልፍና በመፈክር ብዛት ቢሆን ኖሮ ፣ እስካሁን ወያኔ ትግራይን ፣ ኦነግ ሸኔ ኦሮሞን አስገነጥለው ነበር!
Posted: 09 Oct 2023, 09:12
እንደሻማ እየቀለጠም ፣ ሰንደቁን ከፍ አድርጎ ‘መነሻዬ አማራ መድረሻዬ ኢትዮጵያ ነው’ የሚለው ፋኖ ብቻ ነው። ባንዳ ወያኔና ንፍጣም ኦነግ-ሸኔ በቅናት አይናቸው ደም ሲለብስ እንገነጠናለን ፣ ኢትዮጵያንም እናፈርሳለን እያሉ ጮኸው ሲያበቁ፣ ፍርፋሪ ብጤ ሲጣልላቸው ሃሳባችንን ቀይረናል የሚሉ የተረገሙ የእንግዴ ልጆች ናቸው።
በኢትዮጵያዊነት በደጉም በክፉውም ጊዜ ለማይደራደር ፅኑ ሰውና ህዝብ ትልቅ ክብር አለኝ። ከራሴ ጀምሮ ማለት ነው።
በኢትዮጵያዊነት በደጉም በክፉውም ጊዜ ለማይደራደር ፅኑ ሰውና ህዝብ ትልቅ ክብር አለኝ። ከራሴ ጀምሮ ማለት ነው።