Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15380
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

መቸ ነው ሽመልስ አብዲሳ እና ዐብይ ለኦሮምያ ክልል እናቶች በጦርነት ስለአለቁት ልጆቻቸው መርዶ የሚያረዱት- የሀዘን ቀን የሚያውጁት? ወያኔ አዝና ጨርሳለች ተራው የብልጽግና-ኦነግ ነው።

Post by Abere » 05 Oct 2023, 17:27

መቸ ነው ሽመልስ አብዲሳ እና ዐብይ ለኦሮምያ ክልል እናቶች በጦርነት ስለአለቁት ልጆቻቸው መርዶ የሚያረዱት ወይም የሀዘን ቀን የሚያውጁት? ወያኔ አዝና ጨርሳለች አሁን ተራው የብልጽግና-ኦነግ ነው።