Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42670
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ፕሬዚዳንት ባይደን ምን አይነት ማስጠንቀቂያ ቢልክለት ነው አቢይ አህመድ ድሮን መተኮሱን ቀጥ ያደረገው!!??

Post by Horus » 03 Oct 2023, 01:23

በእኔ እምነት ቢያንስ አቢይ አህመድ፣ ብርሃኑ ጁላና ያየር ኃይሉ መርዳሳ በጄኖሳይድ አለም ፍርድ ቤት እንደ ሚቀርቡ የተነገራቸው ይመስለኛል ። አምቢ ቢሉ ደሞ አሜሪካ ያየር ኃይሉን ራዳር ሲስተም ጃም እንደሚያደርገው ተነግሮአቸው ይሆናል !